2 Chronicles 22:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ምስ ዓረብ ናብ ሰፈር ዝመጹ ጕጅለ ሰባት ንዅሎም ሽማግለታት ስለ ዝቐተልዎም፡ ነበርቲ የሩሳሌም ድማ ነቲ ንእሽቶ ወዱ ንኣሓስያ ኣብ ክንድኡ ንጉስ ገበርዎ። ኣሓዝያ ወዲ ዮራም ንጉስ ይሁዳ ድማ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌምም የነበሩት ታናሹን ልጁን አካዝያስን በእርሱ ፋንታ አነገሡት። የመጣባቸው የዓረብና የአሊማዞን የሽፍቶች ጭፍራ የእርሱን ታላቆች ወንድሞች ገድለዋቸው ነበርና የይሁዳ ንጉሥ የኢዮራም ልጅ አካዝያስ ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌም የነበሩትም ታናሹን ልጁን አካዝያስን በእርሱ ፋንታ አነገሡት። የመጣባቸው የዓረብና የአሊማዞን የሽፍቶች ጭፍራ የእርሱን ታላቆች ገድለዋቸው ነበርና። የይሁዳ ንጉሥ የኢዮራም ልጅ አካዝያስ ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌም የነበሩትም ታናሹን ልጁን አካዝያስን በእርሱ ፋንታ አነገሡት። የመጣባቸው የዓረብና የአሊማዞን የሽፍቶች ጭፍራ የእርሱን ታላቆች ገድለዋቸው ነበርና። የይሁዳም ንጉሥ የኢዮራም ልጅ አካዝያስ ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አራባቱ ዪደ ዮራማዉ ባይራ ናና ኡባቱዋ ዎዳ ድራዉ፥ የሩሳላመ አሳይ ዮራማ ናኣ ኡባፐ ቴፋ አካዝያሳ አ ኮታን ካተዬድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ዮራማ ናአይ አካዝያስ ካዉተ ዶሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Arabatu yiide Yoraamaw bayira naanaa ubbatuwaa wod'eedda diraw, Yerusaalame Asay Yoraama na'aa ubbaappe teefa Akaaziyaasa Aa kotan kaateyeeddino. Hewaa diraw, Yoraama na'ay Akaaziyaasi kawutetsaa doommeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arabetara worajja yidayti Iyoraames bayra nayta ubbaa wodhida gishshas Yerusalaame asay Iyoraames wurseththa naa Akaziyaasa izasohon kawoththides; hessa gishshas Iyoraame naa Akaziyaasi deraa bolla kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣራቤታራ ዎራጃ ዪዳይቲ ኢዮራሜስ ባይራ ናይታ ኡባ ዎዳ ጊሻስ ዬሩሳላሜ ኣሳይ ኢዮራሜስ ዉርሴ ና ኣካዚያሳ ኢዛሶሆን ካዎዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዮራሜ ና ኣካዚያሲ ዴራ ቦላ ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አራበታራ ይዳ ፓንጋት፥ እዮራማ ባይራ ናይታ ኡባ ዎዳ ግሾ የሩሳላመ አሳይ እዮራማ ናኣ፥ ኡባፈ ካሉዋ፥ አካዝያሳ እያ በሳን ካዎዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ እዮራማ ናአይ አካዝያስ ኤንታ ቦላ ካዎ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Arabetara yida pangati, Iyoraama bayra nayta ubbaa wodhida gisho Yerusalaame asay Iyoraama na7aa, ubbaafe kaaluwa, Akaziyaasa iya bessan kawothidosona. Hessa gisho, Iyoraama na7ay Akaziyaasi enta bolla kawo gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዐረቦች ጋር ወደ ሰፈር የመጡት ወራሪዎች፣ ታላላቅ ወንድሞቹን ሁሉ ገድለዋቸው ስለ ነበር፣ የኢየሩሳሌም ሕዝብ የኢዮሆራምን የመጨረሻ ልጅ አካዝያስን በአባቱ ምትክ አነገሡት። ስለዚህ የይሁዳ ንጉሥ የኢዮሆራም ልጅ አካዝያስ መግዛት ጀመረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐረቦችና ተከታዮቻቸው ወረራ ባደረጉ ጊዜ በሰፈሩ ላይ አደጋ ጥለው ከሁሉ ታናሽ ከሆነው ከአካዝያስ በቀር የንጉሥ ኢዮራምን ወንዶች ልጆች በሙሉ ገደሉ፤ ስለዚህ የኢየሩሳሌም ሕዝብ አካዝያስ በአባቱ እግር ተተክቶ እንዲነግሥ አደረገ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ሰፈር ዝመፁ ጭፍራ ዓረባውያንን ኣሊማዞን ንዅሎም እቶም ዓበይቲ ደቂ ንጉስ ኢዮራም ቀተልዎም። እቲ ንእሽተይ ወዱ ኣካዝያስ ግና ደሓነ። ስለዙይ ህዝቢ ኢየሩሳሌም ንኣካዝያስ ክንዲ ኣቦኡ ኣንገስዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ክንዳኡ ድማ እቶም ደቂ የሩሳሌም ነቲ ንእሽቶ ወዱ ኣሓዝያ ኣንገስዎ። እዚ ኸኣ ንዂሎም እቶም ዓበይቲ እቲ ምስ ዓረባውያን ናብቲ ሰፈር ዝመጸ ጭፍራ ስለ ዝቐተሎም እዩ። ከምዚ ኢሉ ኣሓዝያ፡ ወዲ ዮራም ንጉስ ይሁዳ፡ ነገሰ። |