2 Chronicles 21:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ግና ብሰንኪ እቲ ምስ ዳዊት ዝኣተዎ ኪዳንን ንዕኡን ንደቁን ንዘለኣለም ብርሃን ኪህቦም ቃል ዝኣተዎን ንቤት ዳዊት ኣየጥፍኣን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ከዳ​ዊት ጋር ስላ​ደ​ረ​ገው ቃል ኪዳን፥ ለእ​ር​ሱና ለል​ጆ​ቹም በዘ​መ​ናት ሁሉ መብ​ራ​ትን ይሰ​ጠው ዘንድ ስለ ሰጠው ተስፋ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የዳ​ዊ​ትን ቤት ያጠፋ ዘንድ አል​ወ​ደ​ደም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ከዳዊት ጋር ስላደረገው ቃል ኪዳን፥ ለእርሱና ለልጆቹም በዘመናት ሁሉ መብራት ይሰጠው ዘንድ ስለ ሰጠው ተስፋ፥ እግዚአብሔር የዳዊትን ቤት ያጠፋ ዘንድ አልወደደም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ከዳዊት ጋር ስላደረገው ቃል ኪዳን፥ ለእርሱና ለልጆቹም በዘመናት ሁሉ መብራት ለመስጠት ስላደረገው ተስፋ፥ ጌታ የዳዊትን ቤት ለማጥፋት አልፈለገም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ መና ጎዳይ ካሰ ዳዊታና ጫቀቴዳ ጫቁዋ ድራዉ፥ ዳዊታ ዘረ ይሳናዉ ኮይቤና። ዳዊታ ዘረይ መናዉ ካተታናዉ መና ጎዳይ ሂዶታ እም ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, Med'inaa Goday kase Daawitana c'aak'k'eteedda c'aak'uwa diraw, Daawita zeretsaa d'ayssanaw koyyibeenna. Daawita zeretsay med'inaw kaatetanaw Med'inaa Goday hidootaa immi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka GODAY kase Dawites caaqqida qaalaa gishshas Dawite zereththaa dhayssanaas koyibeenna; Dawitesinne iza zereththas mernaas dhayontta xomppey daana mala hidota qaala immi woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ጎዳይ ካሴ ዳዊቴስ ጫቂዳ ቃላ ጊሻስ ዳዊቴ ዜሬ ይሳናስ ኮዪቤና፤ ዳዊቴሲኔ ኢዛ ዜሬስ ሜርናስ ዮንታ ጾምፔይ ዳና ማላ ሂዶታ ቃላ ኢሚ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ጎዳይ ካሰ ዳዊታራ ጫቅዳ ጫቁዋ ግሾ ዳዊታ ኮቻ ይሳናዉ ኮይቤና። ዳዊታ ኮቻይ መርናዉ ካዎታና መላ ጎዳይ እያዉ ጫቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Goday kase Dawitara caaqida caaquwa gisho Dawita kochaa dhaysanaw koybeenna. Dawita kochay merinaw kawotana mela Goday iyaw caaqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ከዳዊት ጋር ካደረገው ኪዳን የተነሣ፣ የዳዊትን ቤት ማጥፋት አልፈለገም፤ ለዳዊትና ለዘሩ ለዘላለም የሚጸና መብራት እንዲኖር ለማድረግ ተስፋ ሰጥቶ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይሁን እንጂ እግዚአብሔር የዳዊትን ሥርወ መንግሥት ሊያጠፋ አልፈለገም፤ ይህም የሆነው እግዚአብሔር ቀደም ብሎ ከዳዊት ጋር ቃል ኪዳን ገብቶ ስለ ነበርና የዳዊት ዘሮችም ዘወትር ሳያቋርጡ የሚነግሡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የተስፋ ቃል ሰጥቶት ስለ ነበር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ግና፥ ምእንቲ እቲ ምስ ዳዊት ዝኣተዎ ኺዳንን፥ ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መንግስቲ ኸም ዝህቦም ዘተስፈዎ፥ ነታ ቤት ዳዊት ከጥፍኣ ኣይደለየን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ግና፡ ምእንቲ እቲ ምስ ዳዊት ዝኣተዎ ኺዳንን ከምቲ ንእኡን ንደቁን ንሓዋሩ መብራህቲ ኺህቦም ዝበለን፡ ነታ ቤት ዳዊት ኬጽንታ ኣይፈተወን።