2 Chronicles 21:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጓል ኣከኣብ ሰበይቱ ነበረት እሞ፡ ከም ቤት ኣከኣብ ብመገዲ ነገስታት እስራኤል ተመላለሰ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፉእ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ክ​ዓ​ብ​ንም ልጅ አግ​ብቶ ነበ​ርና የአ​ክ​ዓብ ቤት እን​ዳ​ደ​ረገ በእ​ስ​ራ​ኤል ነገ​ሥ​ታት መን​ገድ ሄደ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ክፉ አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአክአብንም ልጅ አግብቶ ነበርና የአክዓብ ቤት እንዳደረገ በእስራኤል ነገሥታት መንገድ ሄደ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአክአብንም ልጅ አግብቶ ነበርና የአክዓብ ቤት እንዳደረገው እንዲሁ በእስራኤል ነገሥታት መንገድ ሄደ፤ በጌታም ዘንድ ክፉ የሆነውን ነገር አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮራመ አካባ ናቶ አኬዳ ድራዉ፥ አካባ ሶይ አሳይ ሀመቴዳዋዳንካ ካሰ እስራኤልያ ካተቱዋ ኦግያን ሀመቴዳ፤ መና ጎዳ ስንንካ ኢታባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoraame Akaaba naatto akkeedda diraw, Akaaba soy Asay hametteeddawaadankka kase Israa'eeliyaa kaatetuwaa ogiyaan hametteedda; Med'inaa Godaa sintsankka iitabaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoraamey Akaabe nayo ekkida gishshas Akaabeso asay hemettidayssankka kase Isra7eele kawota ogera bides; GODAA sinththankka iita miish ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮራሜይ ኣካቤ ናዮ ኤኪዳ ጊሻስ ኣካቤሶ ኣሳይ ሄሜቲዳይሳንካ ካሴ ኢስራኤሌ ካዎታ ኦጌራ ቢዴስ፤ ጎዳ ሲንንካ ኢታ ሚሽ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮራም አካባ ናእዉ ኤክዳ ግሾ አካባ ሶ አሳይ ሄመትዳይሳዳ ካሰ እስራኤለ ካዎታ ኦግያን ሄመትስ፤ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyoraami Akaaba na7iw ekida gisho Akaaba soo asay hemetidaysada kase Isra7eele kawota ogiyan hemetis; Godaa sinthan iitabaa oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም የአክዓብን ልጅ አግብቶ ስለ ነበር፣ የአክዓብ ቤት እንደ አደረገው ሁሉ፣ የእስራኤል ነገሥታት የሄዱበትን መንገድ ተከተለ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸመ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከአክዓብ ሴቶች ልጆች አንዲቱን በማግባቱ፥ የንጉሥ አክዓብንና የሌሎቹን የእስራኤል ነገሥታት መጥፎ ምሳሌነት ተከትሎ በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአትን ሠራ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና፥ ሰበይቱ ጓል ኣክኣብ ነበረት፤ ስለዙይ ከምቲ ቤት ኣክኣብ ዝገበርዎ፥ ብመንገዲ ነገስታት እስራኤል ብምኻድ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ፡ ሰበይቱ ጓል ኣከኣብ ነበረት እሞ፡ ከምቲ ቤት ኣከኣብ ዝገበርዎ፡ ብመገዲ ነግስታት እስራኤል ከደ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ።