2 Chronicles 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጓል ኣከኣብ ሰበይቱ ነበረት እሞ፡ ከም ቤት ኣከኣብ ብመገዲ ነገስታት እስራኤል ተመላለሰ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፉእ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአክዓብንም ልጅ አግብቶ ነበርና የአክዓብ ቤት እንዳደረገ በእስራኤል ነገሥታት መንገድ ሄደ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአክአብንም ልጅ አግብቶ ነበርና የአክዓብ ቤት እንዳደረገ በእስራኤል ነገሥታት መንገድ ሄደ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአክአብንም ልጅ አግብቶ ነበርና የአክዓብ ቤት እንዳደረገው እንዲሁ በእስራኤል ነገሥታት መንገድ ሄደ፤ በጌታም ዘንድ ክፉ የሆነውን ነገር አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮራመ አካባ ናቶ አኬዳ ድራዉ፥ አካባ ሶይ አሳይ ሀመቴዳዋዳንካ ካሰ እስራኤልያ ካተቱዋ ኦግያን ሀመቴዳ፤ መና ጎዳ ስንንካ ኢታባ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoraame Akaaba naatto akkeedda diraw, Akaaba soy Asay hametteeddawaadankka kase Israa'eeliyaa kaatetuwaa ogiyaan hametteedda; Med'inaa Godaa sintsankka iitabaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoraamey Akaabe nayo ekkida gishshas Akaabeso asay hemettidayssankka kase Isra7eele kawota ogera bides; GODAA sinththankka iita miish ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮራሜይ ኣካቤ ናዮ ኤኪዳ ጊሻስ ኣካቤሶ ኣሳይ ሄሜቲዳይሳንካ ካሴ ኢስራኤሌ ካዎታ ኦጌራ ቢዴስ፤ ጎዳ ሲንንካ ኢታ ሚሽ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮራም አካባ ናእዉ ኤክዳ ግሾ አካባ ሶ አሳይ ሄመትዳይሳዳ ካሰ እስራኤለ ካዎታ ኦግያን ሄመትስ፤ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyoraami Akaaba na7iw ekida gisho Akaaba soo asay hemetidaysada kase Isra7eele kawota ogiyan hemetis; Godaa sinthan iitabaa oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም የአክዓብን ልጅ አግብቶ ስለ ነበር፣ የአክዓብ ቤት እንደ አደረገው ሁሉ፣ የእስራኤል ነገሥታት የሄዱበትን መንገድ ተከተለ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ድርጊት ፈጸመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአክዓብ ሴቶች ልጆች አንዲቱን በማግባቱ፥ የንጉሥ አክዓብንና የሌሎቹን የእስራኤል ነገሥታት መጥፎ ምሳሌነት ተከትሎ በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአትን ሠራ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና፥ ሰበይቱ ጓል ኣክኣብ ነበረት፤ ስለዙይ ከምቲ ቤት ኣክኣብ ዝገበርዎ፥ ብመንገዲ ነገስታት እስራኤል ብምኻድ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ፡ ሰበይቱ ጓል ኣከኣብ ነበረት እሞ፡ ከምቲ ቤት ኣከኣብ ዝገበርዎ፡ ብመገዲ ነግስታት እስራኤል ከደ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ። |