2 Chronicles 21:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮራም ኪነግስ ከሎ ወዲ ሰላሳን ክልተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ንሸሞንተ ዓመት ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ራ​ምም መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜ የሠ​ላሳ ሁለት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ስም​ንት ዓመት ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮራምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሠላሳ ሁለት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ስምንት ዓመት ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮራምም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሠላሳ ሁለት ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ስምንት ዓመት ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮራመ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ሀታማነ ላኡዋ፤ እ የሩሳላመን ሆስፑን ላይ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoraame kaatetiyaa wode, laytsay aw hattamanne laa"uwaa; I Yerusaalamen hosppun laytsaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoraamey kawotishin izas layththay 32; izi Yerusalaamen 8 layth kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮራሜይ ካዎቲሺን ኢዛስ ላይይ 32፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 8 ላይ ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮራም ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ሀስታማነ ናምአ፤ የሩሳላመን ሆስፑን ላይ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyoraami kawotiya wode iyaw laythi hastamanne nam7a; Yerusalaamen hospun laythi kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሆራም በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሰላሳ ሁለት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ስምንት ዓመት ገዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮራም በሠላሳ ሁለት ዓመቱ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ስምንት ዓመት ገዛ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮራም ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ሰላሳን ክልተን ዓመት ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ሸሞንተ ዓመት ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮራም ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ሰላሳን ክልተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሾሞንተ ዓመት ገዝኤ።