2 Chronicles 21:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቦኦም ድማ ብሩርን ወርቅን ክቡር ነገራትን ምስ ሓጹር ከተማታት ይሁዳ ዓበይቲ ህያባት ሃቦም። ንሱ ግና ንግስነት ንዮራም ሃቦ፤ በዅሪ እዩ ነይሩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ታ​ቸ​ውም ብዙ ስጦታ፥ ብርና ወርቅ፥ የከ​በ​ረም ዕቃ፥ በይ​ሁ​ዳም የተ​መ​ሸ​ጉ​ትን ከተ​ሞች ሰጣ​ቸው፤ መን​ግ​ሥ​ቱን ግን የበ​ኵር ልጁ ስለ​ሆነ ለኢ​ዮ​ራም ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባታቸውም ብዙ ስጦታ፥ ብርና ወርቅ፥ የከበረም ዕቃ፥ በይሁዳም የተመሸጉትን ከተሞች ሰጣቸው፤ መንግሥቱን ግን በኵር ልጁ ስለ ሆነ ለኢዮራም ሰጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባታቸውም ብዙ ስጦታ፥ ብርና ወርቅ፥ የከበረም ዕቃ፥ በይሁዳም የተመሸጉትን ከተሞች ሰጣቸው፤ መንግሥቱን ግን የበኩር ልጁ ስለ ሆነ ለኢዮራም ሰጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ አዉ ዮሳፌጸ ኡንቱንቶ ዳሮ ብራ፥ ዎርቃነ አልኦ ሻሉዋ እሜዳ፤ ቃይ ግምበቴዳ ይሁዳ ካታማቱዋካ እሜዳ። ሽን ዮራመ ባረ አዎ ባይራ ናኣ ግድያ ድራዉ፥ ካዉተ አዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu aawuu Yoosaafees'e unttunttoo daro biraa, work'k'aanne al"o shaluwaa immeedda; k'ay gimbbetteedda Yihudaa katamatuwaakka immeedda. Shin Yoraame bare aawoo bayira na'aa gidiyaa diraw, kawutetsaa aw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta aawa Iyoosaafixey isttas daro bira, worqqanne al7o miish immides; qasse gimbettida Yuhuda katamatakka immides; gido attiin Iyoraamey ba aawaas bayra naa gidida gishshas kawoteththaa izas immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ኣዋ ኢዮሳፊጼይ ኢስታስ ዳሮ ቢራ፥ ዎርቃኔ ኣልኦ ሚሽ ኢሚዴስ፤ ቃሴ ጊምቤቲዳ ዩሁዳ ካታማታካ ኢሚዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዮራሜይ ባ ኣዋስ ባይራ ና ጊዲዳ ጊሻስ ካዎቴ ኢዛስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ አዋይ እዮሳፈፅ ኤንታዉ ዳሮ ብራ፥ ዎርቃ፥ አልኦ ሚሸነ ግምበትዳ ካታማታ እሚስ። ሽን እዮራም እያዉ ባይራ ናአ ግድያ ግሾ ካዎተ እያዉ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta aaway Iyosaafexi entaw daro bira, worqa, al7o miishenne gimbetida katamata immis. Shin Iyoraami iyaw bayra na7a gidiya gisho kawotethaa iyaw immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባታቸውም ብዙ የብርና የወርቅ፣ የውድ ዕቃዎችም ስጦታ እንዲሁም በይሁዳ ያሉትን የተመሸጉ ከተሞች ሰጣቸው፤ ነገር ግን መንግሥቱን ለኢዮሆራም ሰጠ፤ የበኵር ልጁ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አባታቸው ብዙ ወርቅና ብር እንዲሁም ከፍ ያለ ዋጋ ያለው ሌላም ልዩ ልዩ ንብረት ሰጣቸው፤ በተመሸጉት የይሁዳ ከተሞች እያንዳንዱን በአንዳንድ ከተማ ላይ ሾመ፤ ኢዮራም የበኲር ልጁ ስለ ሆነ አባቱ ኢዮሣፍጥ በእርሱ እግር ተተክቶ እንዲነግሥ አደረገ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦኣቶም ድማ ብዙሕ ውህብቶ ብሩርን ወርቅን ክቡር ዝኾነ ነገርን፥ ካብተን ኣብ ይሁዳ ዝነበራ ዕሩዳት ከተማታት ንነፍሲ ወከፎም ሓንቲ ሓንቲ ሃቦም። ንኢዮራም ግና በዅሪ ወዱ ስለ ዝነበረ ነቲ መንግስቲ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦኦም ድማ ብዙሕ ህያባት፡ ብሩርን ወርቅን ክቡር ዘበለ ነገርን ምስተን ኣብ ይሁዳ ዝነበራ ዕሩዳት ከተማታት ሀቦም፡ ንዮራም ግና፡ ንሱ በዂሪ ነበረ እሞ፡ እታ መንግስቲ ንእኡ ሀቦ።