2 Chronicles 21:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ ክልተ ዓመት ምስ ወድአ፡ ብሰንኪ ሕማሙ መዓንጣኡ ወዲቑ፡ ብኸቢድ ሕማማት ድማ ሞተ። ህዝቡ ድማ ከም ምንዳድ ኣቦታቱ ሓዊ ኣይገበረሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከቀንም ወደ ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሁለት ዓመት በኋላ ከደዌው ጽናት የተነሣ አንጀቱ ወጣ፤ በክፉም ደዌ ሞተ። ሕዝቡም ለአባቶቹ ያደርገው እንደ ነበረ ለእርሱ የመቃብር ወግ አላደረገም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከቀንም ወደ ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሁለት ዓመት በኋላ ከደዌው ጽናት የተነሣ አንጀቱ ወጣ፥ በክፉም ደዌ ሞተ። ሕዝቡም ለአባቶቹ ያደርገው እንደ ነበር ለእርሱ የመቃብር ወግ አላደረገም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከቀንም ወደ ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሁለት ዓመት በኋላ ከደዌው ጽናት የተነሣ አንጀቱ ወጣ፥ በክፉም ደዌ ሞተ። ሕዝቡም ለአባቶቹ ያደርገው እንደ ነበረ ለእርሱ የመቃብር ወግ አላደረገም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኡ ላይ ግዶን ሀርጊ አ ቦላ ጎቤዳ፤ አ ማራጪ ካረ ከሴዳ፤ ያትና፥ ሎይ ሳከቲደ ሀይቄዳ። አ ሞግያ ዎደ አሳይ ካሰ አ ማይዛ አዋቶ ኦዳዋዳን፥ አ ቦንቾ ም ዶሪደ፥ ታማ ኤቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"u laytsaa giddon harggii Aa bolla goobeedda; Aa marac'c'ii kare kesseedda; yaatina, loytsi sakettiide hayk'k'eedda. Aa moogiyaa wode Asay kase Aa mayza aawaatoo ootseeddawaadan, Aa bonchchoo mitsaa dooriide, tamaa eetsibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ulo hargezi minni minni biin nam7anththo layth wurseththa bolla iza maracey kare keziin waaye beyi hayqqides; iza moogo wode asay kase iza aawatas ooththiza mala iza bonchchos mith dooridi tama eeththibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሎ ሃርጌዚ ሚኒ ሚኒ ቢን ናምኣን ላይ ዉርሴ ቦላ ኢዛ ማራጬይ ካሬ ኬዚን ዋዬ ቤዪ ሃይቂዴስ፤ ኢዛ ሞጎ ዎዴ ኣሳይ ካሴ ኢዛ ኣዋታስ ኦዛ ማላ ኢዛ ቦንቾስ ሚ ዶሪዲ ታማ ኤቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ላይ ግዶን ሀርገይ እያ ቦላ ጎብስ፤ እያ ማራጨይ ካረ ከይስ፤ እ ኢታ ሳከትድ ሀይቅስ። እያ ሞግያ ዎደ አሳይ ካሰ ማይዛታስ ኦዳይሳዳ እያ ቦንቾስ ም ዶርድ ታማ ኤቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u laytha giddon hargey iya bolla goobis; iya maraacey kare keyis; I iita saketidi hayqis. Iya moogiya wode asay kase mayzatas oothidaysada iya bonchoos mithi dooridi tama eethibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕመሙም ሲያሠቃየው ከቈየ በኋላ፣ በሁለተኛው ዓመት መጨረሻ ላይ በዚሁ ሳቢያ አንጀቱ ወጥቶ በከባድ ሥቃይ ሞተ። ሕዝቡም ለአባቶቹ ክብር እሳት ያነድዱ ነበር፤ ለእርሱ ግን አላነደዱለትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕመሙም ለሁለት ዓመት ያኽል እየጸናበት ስለ ሄደ አንጀቱ ወጥቶ በብርቱ ሥቃይ ሞተ፤ በቀብሩ ሥነ ሥርዓት ሕዝቡ ለቀድሞ አባቶቹ ይደረግ በነበረው ወግ ዐይነት ስለ ክብሩ እንጨት ከምረው እሳት አላነደዱለትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ መዓልቲ ናብ መዓልቲ ኸምዙይ ኮነ፤ ድሕሪ ኽልተ ዓመት ካብቲ ደዌ ፅንዓት ዝተልዓለ፥ ኣምዑቱ ወፀ፤ ብኽፉእ ደዌውን ሞተ። እቲ ህዝቢ ኸዓ ኸምቲ ነቦታቱ ዝገብሮ ዝነበረ ናይ ቀብሪ ወግዒ ኣይገበረሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ መዓልቲ ንመዓልቲ ኸምኡ ኢሉ ጊዜ ሐለፈ፡ ክልተ ዓመት ምስ ተወድኣ ኸኣ፡ ኣማዑቱ ብምኽንያት ሕማሙ ወጸ፡ ብብርቱዕ ቃንዛ ድማ ሞተ። ህዝቡ ኸኣ፡ ከምቲ ምሕራር ኣቦታቱ፡ ምሕራር ኣይገበሩሉን። |