2 Chronicles 21:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ፡ ክልተ ዓመት ምስ ወድአ፡ ብሰንኪ ሕማሙ መዓንጣኡ ወዲቑ፡ ብኸቢድ ሕማማት ድማ ሞተ። ህዝቡ ድማ ከም ምንዳድ ኣቦታቱ ሓዊ ኣይገበረሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከቀ​ንም ወደ ቀን እን​ዲህ ሆነ፤ ከሁ​ለት ዓመት በኋላ ከደ​ዌው ጽናት የተ​ነሣ አን​ጀቱ ወጣ፤ በክ​ፉም ደዌ ሞተ። ሕዝ​ቡም ለአ​ባ​ቶቹ ያደ​ር​ገው እንደ ነበረ ለእ​ርሱ የመ​ቃ​ብር ወግ አላ​ደ​ረ​ገም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከቀንም ወደ ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሁለት ዓመት በኋላ ከደዌው ጽናት የተነሣ አንጀቱ ወጣ፥ በክፉም ደዌ ሞተ። ሕዝቡም ለአባቶቹ ያደርገው እንደ ነበር ለእርሱ የመቃብር ወግ አላደረገም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከቀንም ወደ ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሁለት ዓመት በኋላ ከደዌው ጽናት የተነሣ አንጀቱ ወጣ፥ በክፉም ደዌ ሞተ። ሕዝቡም ለአባቶቹ ያደርገው እንደ ነበረ ለእርሱ የመቃብር ወግ አላደረገም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኡ ላይ ግዶን ሀርጊ አ ቦላ ጎቤዳ፤ አ ማራጪ ካረ ከሴዳ፤ ያትና፥ ሎይ ሳከቲደ ሀይቄዳ። አ ሞግያ ዎደ አሳይ ካሰ አ ማይዛ አዋቶ ኦዳዋዳን፥ አ ቦንቾ ም ዶሪደ፥ ታማ ኤቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"u laytsaa giddon harggii Aa bolla goobeedda; Aa marac'c'ii kare kesseedda; yaatina, loytsi sakettiide hayk'k'eedda. Aa moogiyaa wode Asay kase Aa mayza aawaatoo ootseeddawaadan, Aa bonchchoo mitsaa dooriide, tamaa eetsibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ulo hargezi minni minni biin nam7anththo layth wurseththa bolla iza maracey kare keziin waaye beyi hayqqides; iza moogo wode asay kase iza aawatas ooththiza mala iza bonchchos mith dooridi tama eeththibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡሎ ሃርጌዚ ሚኒ ሚኒ ቢን ናምኣን ላይ ዉርሴ ቦላ ኢዛ ማራጬይ ካሬ ኬዚን ዋዬ ቤዪ ሃይቂዴስ፤ ኢዛ ሞጎ ዎዴ ኣሳይ ካሴ ኢዛ ኣዋታስ ኦዛ ማላ ኢዛ ቦንቾስ ሚ ዶሪዲ ታማ ኤቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ ላይ ግዶን ሀርገይ እያ ቦላ ጎብስ፤ እያ ማራጨይ ካረ ከይስ፤ እ ኢታ ሳከትድ ሀይቅስ። እያ ሞግያ ዎደ አሳይ ካሰ ማይዛታስ ኦዳይሳዳ እያ ቦንቾስ ም ዶርድ ታማ ኤቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u laytha giddon hargey iya bolla goobis; iya maraacey kare keyis; I iita saketidi hayqis. Iya moogiya wode asay kase mayzatas oothidaysada iya bonchoos mithi dooridi tama eethibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕመሙም ሲያሠቃየው ከቈየ በኋላ፣ በሁለተኛው ዓመት መጨረሻ ላይ በዚሁ ሳቢያ አንጀቱ ወጥቶ በከባድ ሥቃይ ሞተ። ሕዝቡም ለአባቶቹ ክብር እሳት ያነድዱ ነበር፤ ለእርሱ ግን አላነደዱለትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕመሙም ለሁለት ዓመት ያኽል እየጸናበት ስለ ሄደ አንጀቱ ወጥቶ በብርቱ ሥቃይ ሞተ፤ በቀብሩ ሥነ ሥርዓት ሕዝቡ ለቀድሞ አባቶቹ ይደረግ በነበረው ወግ ዐይነት ስለ ክብሩ እንጨት ከምረው እሳት አላነደዱለትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ መዓልቲ ናብ መዓልቲ ኸምዙይ ኮነ፤ ድሕሪ ኽልተ ዓመት ካብቲ ደዌ ፅንዓት ዝተልዓለ፥ ኣምዑቱ ወፀ፤ ብኽፉእ ደዌውን ሞተ። እቲ ህዝቢ ኸዓ ኸምቲ ነቦታቱ ዝገብሮ ዝነበረ ናይ ቀብሪ ወግዒ ኣይገበረሉን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ መዓልቲ ንመዓልቲ ኸምኡ ኢሉ ጊዜ ሐለፈ፡ ክልተ ዓመት ምስ ተወድኣ ኸኣ፡ ኣማዑቱ ብምኽንያት ሕማሙ ወጸ፡ ብብርቱዕ ቃንዛ ድማ ሞተ። ህዝቡ ኸኣ፡ ከምቲ ምሕራር ኣቦታቱ፡ ምሕራር ኣይገበሩሉን።