2 Chronicles 21:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ነብዪ ኤልያስ ዝመጸት መልእኽቲ ድማ ናብኡ መጺኣ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦኻ ዳዊት ከምዚ ይብል፦ ብመገዲ ኣቦኻ ዮሳፋጥን ብመገዲ ኣሳ ንጉስ ይሁዳን ስለ ዘይተመላለስካ ኣይተጓዕዘን፣ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከነቢዩም ከኤልያስ እንዲህ የሚል ጽሕፈት መጣበት፥ “የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በአባትህ በኢዮሣፍጥ መንገድ፥ በይሁዳም ንጉሥ በአሳ መንገድ አልሄድህምና፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከነቢዩም ከኤልያስ እንዲህ የሚል ጽሕፈት መጣባት። የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በአባትህ በኢዮሣፍጥ መንገድ በይሁዳም ንጉሥ በአሳ መንገድ አልሄድህምና፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከነቢዩም ከኤልያስ እንዲህ የሚል ደብዳቤ መጣለት፦ “የአባትህ የዳዊት አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘በአባትህ በኢዮሣፍጥ መንገድ በይሁዳም ንጉሥ በአሳ መንገድ አልሄድህምና፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤላስ ዮራማዉ ዳብዳቢያ ሀዋዳን ያጊደ ኪቴዳ፤ “መና ጎዳይ፥ ነ ማይዛ አዉዋ ዳዊታ ጾሳይ፥ ‘ኔን ነ አዉዋ ዮሳፌጻ ኦግያን ዎይ ይሁዳ ካትያ አሳ ኦግያን ሀመትያዋ አጋደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, timbbitiyaa odiyaa Eelaasi Yoraamaw dabddaabbiyaa hawaadan yaagiide kiitteedda; «Med'inaa Goday, ne mayza aawuwaa Daawita S'oossay, ‹Neeni ne aawuwaa Yoosaafees'a ogiyaan woy Yihudaa Kaatiyaa Asaa ogiyaan hamettiyaawaa aggade, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye nabe Eelaasi Iyoraames dabdaabbe xaafidi, «GODAY ne aawa Dawite Xoossay, ‹Neni ne aawaa Iyoosaafixe ogen woykko Yuhuda Kawo Aasa ogen hemettizayssa aggadasa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ናቤ ኤላሲ ኢዮራሜስ ዳብዳቤ ጻፊዲ፥ «ጎዳይ ኔ ኣዋ ዳዊቴ ጾሳይ፥ ‹ኔኒ ኔ ኣዋ ኢዮሳፊጼ ኦጌን ዎይኮ ዩሁዳ ካዎ ኣሳ ኦጌን ሄሜቲዛይሳ ኣጋዳሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበይ ኤልያስ እዮራማስ ዳብዳበ ሀይሳዳ ያግድ ፃፍስ፤ “ጎዳይ፥ ነ አዋ ዳዊታ ፆሳይ፥ ‘ኔኒ ነ አዋ እዮሳፈፃ ዎይኮ ይሁዳ ካዋ አሳ ኦግያን ሄመታናይሳ አጋዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabey Eeliyaasi Iyoraamas dabdaabe haysada yaagidi xaafis; “Goday, ne aawa Dawita Xoossay, ‘Neeni ne aawa Iyosaafexa woyko Yihuda kawa Asa ogiyan hemetanaysa aggada, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከነቢዩ ከኤልያስ እንዲህ የሚል ደብዳቤ ለኢዮራም መጣ፤ “የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘አንተ በአባትህ በኢዮሣፍጥ ወይም በይሁዳ ንጉሥ በአሳ መንገድ አልሄድህም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ነቢዩ ኤልያስ እንዲህ የሚል ደብዳቤ ለኢዮራም ላከ፦ “የአባትህ የዳዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የአባትህን የንጉሥ ኢዮሣፍጥን ወይም የአያትህን የንጉሥ አሳን መልካም ምሳሌነት አልተከተልክም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ነቢይ ኤልያስ ከዓ ኸምዙይ ዝብል ፅሑፍ መፆ፦ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦኻ ዳዊት ከምዙይ ይብለካ ኣሎ፦ ኣሰር ኣቦኻ ንጉስ ኢዮሳፍጥ ኮነ ኣሰር ኣቦሓጐኻ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ ስለ ዘይሰዓብካ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ካብ ነብዪ ኤልያስ ከምዚ እትብል ጽሕፈት መጸቶ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦኻ ዳዊት ከምዚ ይብለካ ኣሎ፡ ብመገዲ ኣቦኻ ዮሳፋጥን ብመገዲ ኣሳ ንጉስ ይሁዳን ስለ ዘይከድካ፡ |