2 Chronicles 21:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ በሪኽ ቦታታት ገበረ፡ ንነበርቲ የሩሳሌም ከኣ ከም ዝሙት ገበሮም፡ ንይሁዳ ድማ ከምኡ ኺገብር ኣገደዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም በይሁዳ ተራሮች ላይ መስገጃዎችን ሠራ፤ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፤ የይሁዳንም ሰዎች አሳታቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳግምም በይሁዳ ተራሮች ላይ መስገጃዎችን ሠራ፥ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፥ ይሁዳንም አሳተው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳግምም በይሁዳ ተራሮች ላይ በከፍታ ላይ የሚገኙ የማምለኪያ ሥፍራዎችን ሠራ፥ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፥ ይሁዳንም አሳተው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮራመ ቃይ ይሁዳ ገዝያን ጎይንያ ቃ ሳኣ ጊግሴዳ፤ የሩሳላመን ደእያ አሳይ ሻርሙጻናዳን ኦዳ፤ ይሁዳ አሳካ ባለዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoraame k'ay Yihudaa gezziyaan goynniyaa d'ok'k'a sa'aa giigisseedda; Yerusaalamen de'iyaa Asay sharmus'anaadan ootseedda; Yihudaa asaakka baletseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoraamey qasse Yuhudan zumbullata bolla goynnizasohota giigsidi Yerusalaamen diza asay laymatana mala ooththides; Yuhuda asaakka baleththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮራሜይ ቃሴ ዩሁዳን ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶሆታ ጊግሲዲ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳይ ላይማታና ማላ ኦዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳካ ባሌዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮራም ይሁዳ ገዘ ቢታን ቃ ጎይኖ በሳታ ጊግስስ፤ የሩሳላመን አሳ ላይማታና መላ ኦስ፤ ይሁዳ አሳካ ባለስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyoraami Yihuda gezze biittan dhoqa goyinno bessata giigisis; Yerusalaamen asaa laymatana mela oothis; Yihuda asaaka balethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በላይ በይሁዳ ኰረብቶች ላይ መስገጃ ስፍራዎች ሠርቶ የኢየሩሳሌም ሕዝብ በዚያ እንዲያመነዝር አደረገ፤ ይሁዳንም አሳተ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ በይሁዳ ኰረብቶች ላይ ሳይቀር እንኳ የአሕዛብ የማምለኪያ ስፍራዎችን ሠራ፤ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ወደ ኃጢአት በመምራት እግዚአብሔርን እንዲያሳዝኑ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ መሊሱ ኣብ እምባታት ይሁዳ መስገዲታት ሰርሐ። ነቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝተቐመጡውን ከም ዘመንዝሩ ገበሮም፤ ንይሁዳውን ኣስሓቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ በረኽቲ ሰርሔ፡ ነቶም ኣብ የሩሳሌም እተቐመጡ ኸኣ ኣመንዘሮም፡ ንይሁዳውን ኣስሐቶም። |