2 Chronicles 21:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ በሪኽ ቦታታት ገበረ፡ ንነበርቲ የሩሳሌም ከኣ ከም ዝሙት ገበሮም፡ ንይሁዳ ድማ ከምኡ ኺገብር ኣገደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም በይ​ሁዳ ተራ​ሮች ላይ መስ​ገ​ጃ​ዎ​ችን ሠራ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም የተ​ቀ​መ​ጡ​ትን እን​ዲ​ያ​መ​ነ​ዝሩ አደ​ረ​ጋ​ቸው፤ የይ​ሁ​ዳ​ንም ሰዎች አሳ​ታ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳግምም በይሁዳ ተራሮች ላይ መስገጃዎችን ሠራ፥ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፥ ይሁዳንም አሳተው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳግምም በይሁዳ ተራሮች ላይ በከፍታ ላይ የሚገኙ የማምለኪያ ሥፍራዎችን ሠራ፥ በኢየሩሳሌምም የተቀመጡትን እንዲያመነዝሩ አደረጋቸው፥ ይሁዳንም አሳተው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮራመ ቃይ ይሁዳ ገዝያን ጎይንያ ቃ ሳኣ ጊግሴዳ፤ የሩሳላመን ደእያ አሳይ ሻርሙጻናዳን ኦዳ፤ ይሁዳ አሳካ ባለዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoraame k'ay Yihudaa gezziyaan goynniyaa d'ok'k'a sa'aa giigisseedda; Yerusaalamen de'iyaa Asay sharmus'anaadan ootseedda; Yihudaa asaakka baletseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoraamey qasse Yuhudan zumbullata bolla goynnizasohota giigsidi Yerusalaamen diza asay laymatana mala ooththides; Yuhuda asaakka baleththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮራሜይ ቃሴ ዩሁዳን ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶሆታ ጊግሲዲ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳይ ላይማታና ማላ ኦዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳካ ባሌዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮራም ይሁዳ ገዘ ቢታን ቃ ጎይኖ በሳታ ጊግስስ፤ የሩሳላመን አሳ ላይማታና መላ ኦስ፤ ይሁዳ አሳካ ባለስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyoraami Yihuda gezze biittan dhoqa goyinno bessata giigisis; Yerusalaamen asaa laymatana mela oothis; Yihuda asaaka balethis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህም በላይ በይሁዳ ኰረብቶች ላይ መስገጃ ስፍራዎች ሠርቶ የኢየሩሳሌም ሕዝብ በዚያ እንዲያመነዝር አደረገ፤ ይሁዳንም አሳተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ በይሁዳ ኰረብቶች ላይ ሳይቀር እንኳ የአሕዛብ የማምለኪያ ስፍራዎችን ሠራ፤ የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ወደ ኃጢአት በመምራት እግዚአብሔርን እንዲያሳዝኑ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ መሊሱ ኣብ እምባታት ይሁዳ መስገዲታት ሰርሐ። ነቶም ኣብ ኢየሩሳሌም ዝተቐመጡውን ከም ዘመንዝሩ ገበሮም፤ ንይሁዳውን ኣስሓቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድማ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ በረኽቲ ሰርሔ፡ ነቶም ኣብ የሩሳሌም እተቐመጡ ኸኣ ኣመንዘሮም፡ ንይሁዳውን ኣስሐቶም።