2 Chronicles 21:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኤዶማውያን ክሳዕ ሎሚ ኣብ ትሕቲ ኢድ ይሁዳ ዓለዉ። ኣብ ተመሳሳሊ ግዜ ሊብና እውን ኣብ ትሕቲ ኢዱ ዓመጸት፤ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቱ ስለ ዝሐደጎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤዶምያስ ግን በይሁዳ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ ዐመፀ፤ በዚያም ዘመን ልብና ደግሞ በእርሱ ላይ ዐመፀ፤ የአባቶቹን አምላክ እግዚአብሔርን ትቶ ነበርና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤዶምያስ ግን በይሁዳ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ ዐመፀ፥ በዚያንም ዘመን ልብና ደግሞ በእርሱ ላይ ዐመፀ፥ የአባቶቹን አምላክ እግዚአብሔርን ትቶ ነበርና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤዶምያስ ግን በይሁዳ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ ዓመፀ፥ በዚያንም ዘመን ልብና ደግሞ በእርሱ ላይ ዓመፀ፥ የአባቶቹን አምላክ ጌታን ትቶ ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎድያፐ ዶሚደ፥ ሀቼ ጋካናዉ፥ ኤዶማ አሳይ ይሁዳ አሳዉ ሞደትቤና። ዮራመ መና ጎዳ ባረ አዎቱዋ ጾሳ አጌዳ ድራዉ፥ ሊብና አሳይ ቃይ ሄ ዎደ ይሁዳ ካትያ ቦላ ማካሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodiyaappe doommiide, hachche gakkanaw, Eedooma Asay Yihudaa asaw moodettibeenna. Yoraame Med'inaa Godaa bare aawotuwaa S'oossaa aggeeda diraw, Liibina Asay k'ay he wode Yihudaa kaatiyaa bolla makkaleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wodeppe doommidi hach gakkanaas Eedoome asay Yuhuda asaas haarettibeenna. Iyoraamey ba aawata GODAA aggida gishshas Libina asay qasse he wode Yuhuda kawo bolla makkallides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴፔ ዶሚዲ ሃች ጋካናስ ኤዶሜ ኣሳይ ዩሁዳ ኣሳስ ሃሬቲቤና። ኢዮራሜይ ባ ኣዋታ ጎዳ ኣጊዳ ጊሻስ ሊቢና ኣሳይ ቃሴ ሄ ዎዴ ዩሁዳ ካዎ ቦላ ማካሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደፐ ዶምድ ሀች ጋካናዉ ኤዶመ አሳይ ይሁዳ አሳስ ሃረትቦኮና። እዮራም ጎዳ፥ ባ አዋታ ፆሳ አግዳ ግሾ ልብና አሳይ ሄ ዎደ ይሁዳ ካዋ ቦላ ማካልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wodepe doomidi hachi gakanaw Edoome asay Yihuda asaas haaretibookona. Iyoraami Godaa, ba aawata Xoossaa aggida gisho Libina asay he wode Yihuda kawa bolla makallidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤዶምም እስከ ዛሬ ድረስ በይሁዳ ላይ እንደ ዐመፀ ነው። ኢዮሆራም የአባቶቹን አምላክ እግዚአብሔርን ስለ ተወ፣ የልብና ከተማ በዚያኑ ጊዜ ዐመፀችበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮራም የቀድሞ አባቶቹን አምላክ እግዚአብሔርን ስለ ተወ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኤዶም ከይሁዳ በመገንጠል ነጻ መንግሥት ሆነች፤ በዚሁ ወቅት የሊብና ከተማም በይሁዳ ላይ ዐመፀች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ኤዶምያስ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ክሳዕ ሕዚ ዓመፀት፤ በቲ ጊዜቱይ ኢዮራም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቱ ስለ ዝሓደገ፥ ልብናውን ኣብ ልዕሊኡ ዓመፀት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤዶም ከኣ ክሳዕ ሎሚ ኻብ ትሕቲ ኢድ ይሁዳ ዐለወ። ንሱ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቱ ስለ ዝሐደጎ፡ ሊብናውን በቲ ጊዜ እቲ ኻብ ትሕቲ ኢዱ ዐለወት። |