2 Chronicles 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በሎም፦ ጐይታይ፡ ኣምላኽ ኣቦታትና፡ ኣብ ሰማይዶ ኣምላኽ ኣይኰንካን፧ ኣብ ልዕሊ ኵለን መንግስታት ኣህዛብዶዶ ኣይትገዝእን፧ ኣብ ኢድካ ድማ ሓይልን ሓይልን የልቦን እሞ፡ ሓደ እኳ ዝቃወመካ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለ፥ “አቤቱ፥ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን አም​ላክ ሆይ፥ በሰ​ማይ ያለህ አም​ላክ አንተ አይ​ደ​ለ​ህ​ምን? የአ​ሕ​ዛ​ብ​ንስ መን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ የም​ት​ገዛ አንተ አይ​ደ​ለ​ህ​ምን? ኀይ​ልና ችሎታ በእ​ጅህ ነው፤ ሊቋ​ቋ​ም​ህም የሚ​ችል የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለ። አቤቱ የአባቶቻችን አምላክ ሆይ፥ በሰማይ ያለህ አምላክ አንተ አይደለህምን? የአሕዛብንስ መንግሥታት ሁሉ የምትገዛ አንተ አይደለህምን? ኃይልና ችሎታ በእጅህ ነው፥ ሊቋቋምህም የሚችል የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለ፦ “አቤቱ፥ የአባቶቻችን አምላክ ሆይ! በሰማይ ያለህ አምላክ አንተ አይደለህምን? የአሕዛብንስ መንግሥታት ሁሉ የምትገዛ አንተ አይደለህምን? ኃይልና ሥልጣን በእጅህ ነው፥ ሊቋቋምህም የሚችል የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጌዳ፥ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ኑ አዎቱዋ ጾሳዉ፥ ሳሉዋን ደእያ ጾሳይ ኔና! ሳኣን ደእያ ካዉተቱዋ ኡባ ሞድያዌ ኔና! ግታተይነ ዎልቃይ ነ ኩሽያን ደእያ ድራዉ፥ ኔናና ኤቀታናዉ ዳንዳዬዳባይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaadan yaageedda, «Abeet Med'inaa Godaw, nu aawotuwaa S'oossaw, saluwaan de'iyaa S'oossay neena! Sa'aan de'iyaa kawutetsatuwaa ubbaa mooddiyaawe neena! Gitatetsaynne wolk'k'ay ne kushiyan de'iyaa diraw, neenana ek'ettanaw danddayeeddabay baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Abeet GODAA nu Xoossawu! Salon de7iza Xoossay nena! Sa7an de7iza kawoteththata ubbaa haarizay nena! Wolqqaynne maatay nees diza gishshas nenara eqettanaas dandayzay deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣቤት ጎዳ ኑ ጾሳዉ! ሳሎን ዴኢዛ ጾሳይ ኔና! ሳኣን ዴኢዛ ካዎቴታ ኡባ ሃሪዛይ ኔና! ዎልቃይኔ ማታይ ኔስ ዲዛ ጊሻስ ኔናራ ኤቄታናስ ዳንዳይዛይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ኑ አዋታ ፆሳዉ፥ ሳሎን ደእያ ፆሳይ ነና ግድኪ? ሳአን ደእያ ካዎተታ ኡባ ሃረይ ነና። ግታተነ ዎልቅ ነ ኩሸን ደእያ ግሾ ኔራ ኤቀታናዉ ዳንዳኤይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba qaala dhoqu oothidi, “Abeeti Godaw, nu aawata Xoossaw, salon de7iya Xoossay nena gidikii? Sa7an de7iya kawotethata ubbaa haarey nena. Gitatethinne wolqi ne kushen de7iya gisho neera eqetanaw danda7ey baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ በሰማይ የምትኖር አምላክ አይደለህምን? የምድር ሕዝቦችን መንግሥታት ሁሉ የምትገዛ አንተ ነህ፤ ኀይልና ሥልጣን በእጅህ ነው፤ ሊቋቋምህም የሚችል ማንም የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ድምፁንም ከፍ በማድረግ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “የቀድሞ አባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ በሰማይ ሆነህ የዓለም መንግሥታትን ሁሉ የምታስተዳድር አንተ ነህ፤ ኀይልና ሥልጣን ሁሉ በአንተ እጅ ነው፤ አንተን ሊቋቋምህ የሚችል ማንም የለም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ኢሉ ኸዓ ፀለየ፦ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና! ንስኻዶ ኣይኮንካን ኣብ ሰማይ ዘለኻ? ንዅለን መንግስታት ኣህዛብ እትገዝእስ ንስኻዶ ኣይኮንካን? ሓይልን ስልጣንን ከዓ ኣብ ኢድካ እዩ እሞ፥ ክቃወመካ ዝኽእል የለን።
Amharic Tigrinya 2011 በለ ኸኣ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትና፡ ንስኻዶ ኣይኰንካን ኣምላኽ ሰማይ እቲ ንዂለን መንግስትታት ኣህዛብ ዚገዝእ ድማ ኣይንስኻን ዲኻ ሓይልን ስልጣንን ከኣ ኣብ ኢድካ እዩ እሞ፡ ኪቃወመካ ዚኽእል የልቦን።