2 Chronicles 20:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ ድማ ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ምስ ኣሓዝያ ንጉስ እስራኤል ተጸንበረ፣ ንሱ ድማ ኣዝዩ ክፉእ ተግባር ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ከእስራኤል ንጉሥ ከአካዝያስ ጋር ተባበረ፤ ይህም በደልን የሠራ ነበር፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም በኋላ የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ሥራው እጅግ ክፉ ከሆነ ከእስራኤል ንጉሥ ከአካዝያስ ጋር ተባበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ሥራው እጅግ ክፉ ከሆነ ከእስራኤል ንጉሥ ከአካዝያስ ጋር ተባበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ዎደ፥ ይሁዳ ካቲ ዮሳፌጸ ኢታባ ኦዳ እስራኤልያ ካትያ አካዝያሳና እትፐተ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti wode, Yihudaa Kaatii Yoosaafees'e iitabaa ootseedda Israa'eeliyaa Kaatiyaa Akaaziyaasana ittippetetsaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi wode Yuhuda Kawo Iyoosaafixey iita miish ooththida Isra7eele kawo Akaziyaasara issife ooththanaas caaqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ዎዴ ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼይ ኢታ ሚሽ ኦዳ ኢስራኤሌ ካዎ ኣካዚያሳራ ኢሲፌ ኦናስ ጫቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ዎደ ይሁዳ ካዎይ እዮሳፈፅ ኢታባ ኦዳ እስራኤለ ካዋ አካዝያሳራ እስፈተ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi wode Yihuda kawoy Iyosaafexi iitabaa oothida Isra7eele kawa Akaziyaasara issifetethi oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ሥራው እጅግ ክፉ ከሆነው ከእስራኤል ንጉሥ ከአካዝያስ ጋር የስምምነት ውል አደረገ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአንድ ወቅት ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ብዙ ክፉ ነገር ከፈጸመው ከእስራኤል ንጉሥ አካዝያስ ጋር የስምምነት ውል አድርጎ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ግና ኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳ ምስቲ ኽፉእ ዝግብሩ ኣካዝያስ ንጉስ እስራኤል ተሓባበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ግና ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ምስቲ ረሲእነት ዝግብሩ ኣሓዝያ ንጉስ እስራኤል ተሓባበረ። |