2 Chronicles 20:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ዮሳፋጥ ዚምልከት ታሪኽ ዮሳፋጥ ድማ፡ ካብ ፈለማ ኽሳዕ መወዳእታ፡ ርኣዩ፡ ኣብ መጽሓፍ የሁ ወዲ ሃናኒ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤል ተጠቒሱ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቀ​ረ​ውም የፊ​ተ​ኞ​ቹና የኋ​ለ​ኞቹ የኢ​ዮ​ሣ​ፍጥ ነገ​ሮች፥ እነሆ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ነገ​ሥ​ታት ታሪክ በጻ​ፈው በአ​ናኒ ልጅ በነ​ቢዩ በኢዩ ታሪክ ተጽ​ፈ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቀረውም የፊተኛውና የኋለኛው የኢዮሣፍጥ ነገር፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ውስጥ በሚገኘው በአናኒ ልጅ በኢዩ ታሪክ ተጽፎአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቀረውም የፊተኛውና የኋለኛው የኢዮሣፍጥ ነገር፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ውስጥ በሚገኘው በአናኒ ልጅ በኢዩ ታሪክ ተጽፎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሳፌጸ ሀኔዳ ሀራባይ፥ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን፥ ሀናና ናኣ ዬሁ ታርክያ ግዶን ጻፈት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoosaafees'e haneedda harabay, koyroppe wurssetsaa gakkanaw Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan, Hanaana Na'aa Yeehu Taarikiyaa giddon s'aafetti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoosaafixey hanida haray koyroppe wurseth gakkanaas Isra7eele kawota Taarike Maxaafan, Hanaaniya naa Iyu Taarike maxaafan xaafetti uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሳፊጼይ ሃኒዳ ሃራይ ኮይሮፔ ዉርሴ ጋካናስ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን፥ ሃናኒያ ና ኢዩ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮሳፈፅ ኦዳባይ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን፥ ሀናና ናኣ እዩ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyosaafexi oothidabay koyrope wursethi gakanaw Isra7eele kawota taarike maxaafan, Hanaana na7aa Iyyu taarike maxaafan xaafetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኢዮሣፍጥ ዘመነ መንግሥት ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ የተከናወኑት ሌሎች ተግባራት የአናኒ ልጅ ኢዩ በዘገበው የእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቧል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮሣፍጥ ከነገሠበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ዘመነ መንግሥቱ ፍጻሜ ድረስ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ ከእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ክፍል አንዱ በሆነው በሐናኒ ልጅ በኢዩ ታሪክ ውስጥ ተመዝግቦ ይገኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተረፈ ኢዮሳፍጥ ዝገበሮ፥ ካብ መጀመርታ ኽሳዕ መወዳእታ፥ ኣብቲ ኣብ መፅሓፍ ነገስታት እስራኤል ዘሎ ታሪኽ ኢዩ ወዲ ሓናኒ ተፅሒፉ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝተረፈ ናይ ዮሳፋጥ ግብሪ፡ እቲ ቐዳማይን እቲ ዳሕራይን፡ እንሆ፡ ንሱ ኣብቲ ኣብ ዩ ወዲ ሓናኒ ተጸሒፉ ኣሎ።