2 Chronicles 20:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ዮሳፋጥ ዚምልከት ታሪኽ ዮሳፋጥ ድማ፡ ካብ ፈለማ ኽሳዕ መወዳእታ፡ ርኣዩ፡ ኣብ መጽሓፍ የሁ ወዲ ሃናኒ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት እስራኤል ተጠቒሱ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውም የፊተኞቹና የኋለኞቹ የኢዮሣፍጥ ነገሮች፥ እነሆ የእስራኤልን ነገሥታት ታሪክ በጻፈው በአናኒ ልጅ በነቢዩ በኢዩ ታሪክ ተጽፈዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውም የፊተኛውና የኋለኛው የኢዮሣፍጥ ነገር፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ውስጥ በሚገኘው በአናኒ ልጅ በኢዩ ታሪክ ተጽፎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀረውም የፊተኛውና የኋለኛው የኢዮሣፍጥ ነገር፥ እነሆ፥ በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ውስጥ በሚገኘው በአናኒ ልጅ በኢዩ ታሪክ ተጽፎአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሳፌጸ ሀኔዳ ሀራባይ፥ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ እስራኤልያ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን፥ ሀናና ናኣ ዬሁ ታርክያ ግዶን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosaafees'e haneedda harabay, koyroppe wurssetsaa gakkanaw Israa'eeliyaa Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan, Hanaana Na'aa Yeehu Taarikiyaa giddon s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixey hanida haray koyroppe wurseth gakkanaas Isra7eele kawota Taarike Maxaafan, Hanaaniya naa Iyu Taarike maxaafan xaafetti uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይ ሃኒዳ ሃራይ ኮይሮፔ ዉርሴ ጋካናስ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን፥ ሃናኒያ ና ኢዩ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮሳፈፅ ኦዳባይ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን፥ ሀናና ናኣ እዩ ታርከ ማፃፋን ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosaafexi oothidabay koyrope wursethi gakanaw Isra7eele kawota taarike maxaafan, Hanaana na7aa Iyyu taarike maxaafan xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢዮሣፍጥ ዘመነ መንግሥት ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ የተከናወኑት ሌሎች ተግባራት የአናኒ ልጅ ኢዩ በዘገበው የእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቧል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮሣፍጥ ከነገሠበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ዘመነ መንግሥቱ ፍጻሜ ድረስ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ ከእስራኤል ነገሥታት ታሪክ ክፍል አንዱ በሆነው በሐናኒ ልጅ በኢዩ ታሪክ ውስጥ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ኢዮሳፍጥ ዝገበሮ፥ ካብ መጀመርታ ኽሳዕ መወዳእታ፥ ኣብቲ ኣብ መፅሓፍ ነገስታት እስራኤል ዘሎ ታሪኽ ኢዩ ወዲ ሓናኒ ተፅሒፉ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ ዮሳፋጥ ግብሪ፡ እቲ ቐዳማይን እቲ ዳሕራይን፡ እንሆ፡ ንሱ ኣብቲ ኣብ ዩ ወዲ ሓናኒ ተጸሒፉ ኣሎ። |