2 Chronicles 20:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ህዝቢ ግና ንኣምላኽ ኣቦታቱ ገና ልቡ ኣየዳለዎን እዩ እሞ፡ እቲ ቍመት ኣይተወሰደን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ኮረ​ብ​ታ​ዎች ገና በዚያ ነበሩ፤ ሕዝ​ቡም ገና ልባ​ቸ​ውን ወደ አባ​ቶ​ቻ​ቸው አም​ላክ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አላ​ቀ​ኑም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የኮረብታው መስገጃዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም ገና ልባቸውን ወደ አባቶቻቸው አምላክ አላዘጋጁም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን የኮረብታው መስገጃዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም ገና ልባቸውን ወደ አባቶቻቸው አምላክ አላደረጉም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ ጎይንያ ቃ ሳኣ ይስቤና፤ አሳይ ብሮ ባረ ኩመን ዎዛናፐ ባረ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳኮ ስምቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, goynniyaa d'ok'k'a sa'aa d'ayisibeenna; Asay biro bare kumentsaa wozanaappe bare mayza aawotuwaa S'oossaakko simmibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin goynniza dhoqqasohota ubbaa dhayssibeenna; asaykka buro ba kumeththa wozinappe ba aawata Xoossaako simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎይኒዛ ቃሶሆታ ኡባ ይሲቤና፤ ኣሳይካ ቡሮ ባ ኩሜ ዎዚናፔ ባ ኣዋታ ጾሳኮ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ቃ ጎይኖ በሳታ ይስቤና፤ አሳይ ቡሮ ባ ኩመ ዎዛናን ባንታ አዋታ ፆሳኮ ስምቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, dhoqa goyinno bessata dhaysibeenna; asay buroo ba kumetha wozanan banta aawata Xoossaako simmibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያም ሆኖ ግን ማምለኪያ ኰረብታዎች ሙሉ በሙሉ አልተወገዱም፤ ሕዝቡም ገና ልቡን በአባቶቹ አምላክ ላይ አልጣለም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚገኙትን የማምለኪያ ቦታዎች አላስወገደም፤ ሕዝቡም ወደ ቀድሞ አባቶቹ አምላክ ወደ እግዚአብሔር በሙሉ ልቡ ገና አልተመለሰም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ነቲ ጣዖት ዘምልኹሉ በረኽቲ ኣየወገዶን ነበረ። እቶም ህዝቢ እውን ገና ብምሉእ ልቦም ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ኣይተመለሱን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ እቲ በረኽቲ ኣይተወገደን ነበረ፡ እቶም ህዝቢውን ገና ልቦም ናብ ኣምላኽ ኣቦታቶም ኣየቕንዑን ነበሩ።