2 Chronicles 20:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሳፋጥ ድማ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ነገሰ። ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ኣሱባ ጓል ሲልሂ ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮሣፍጥም በይሁዳ ላይ ነገሠ፤ መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሠላሳ አምስት ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሃያ አምስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሳሊ ልጅ አዙባ ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮሣፍጥ በይሁዳ ላይ ነገሠ፤ መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሠላሳ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሺልሒ ልጅ ዓዙባ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮሣፍጥም በይሁዳ ላይ ነገሠ፤ መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሠላሳ አምስት ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሺልሒ ልጅ ዓዙባ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሳፌጸ ይሁዳን ካተትያ ዎደ፥ አ ላይይ ሀታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ እቼሹ ላይ ካተቴዳ። አ አታ ሺልሀ ናቶ አዙቦ ጌተታዉ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosaafees'e Yihudaan kaatetiyaa wode, Aa laytsay hattamanne ichchesha; I Yerusaalamen laatamanne ichcheshu laytsaa kaateteedda. Aa aata Shiiliha naatto Azuubo geetettaw. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixey Yuhudan kawotiza wode iza layththay 35; izi Yerusalaamen nam7u tamman ichchash layth kawotides; iza aayeya Shilihe biyo Azubbo geetettawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይ ዩሁዳን ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛ ላይይ 35፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ናምኡ ታማን ኢቻሽ ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣዬያ ሺሊሄ ቢዮ ኣዙቦ ጌቴታዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮሳፈፅ ይሁዳን ካዎትያ ዎደ እያ ላይ ሀስታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ እቻሹ ላይ ካዎትስ። እያ አይያ ሽልሀ ናእዉ አዙቦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosaafexi Yihudan kawotiya wode iya laythi hastamanne ichasha; I Yerusalaamen laatamanne ichashu laythi kawotis. Iya aayiya Shiliha na7iw Azuubo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮሣፍጥ በይሁዳ ላይ ነገሠ። መንገሥ በጀመረ ጊዜም ዕድሜው ሠላሳ አምስት ዓመት ሲሆን፣ በኢየሩሳሌም ተቀሞጦ ሃያ አምስት ዓመት ገዛ። እናቱም የሺልሒ ልጅ ዓዙባ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮሣፍጥ የይሁዳ ንጉሥ የሆነው በሠላሳ አምስት ዓመቱ ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ አምስት ዓመት ገዛ፤ እናቱ ዐዙባ ተብላ የምትጠራ የሺልሒ ልጅ ነበረች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮሳፍጥ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ኽነግስ እንተሎ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ዓዙባ እትበሃል ጓል ሺልሒ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሳፋጥ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ነገሰ። ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ ዓዙባ ነበረ፡ ንሳ ጓል ሺልሒ እያ። |