2 Chronicles 20:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሳፋጥ ድማ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ነገሰ። ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ኣሱባ ጓል ሲልሂ ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥም በይ​ሁዳ ላይ ነገሠ፤ መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜም የሠ​ላሳ አም​ስት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሃያ አም​ስት ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም የሳሊ ልጅ አዙባ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮሣፍጥ በይሁዳ ላይ ነገሠ፤ መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሠላሳ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሺልሒ ልጅ ዓዙባ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮሣፍጥም በይሁዳ ላይ ነገሠ፤ መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሠላሳ አምስት ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሺልሒ ልጅ ዓዙባ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሳፌጸ ይሁዳን ካተትያ ዎደ፥ አ ላይይ ሀታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ እቼሹ ላይ ካተቴዳ። አ አታ ሺልሀ ናቶ አዙቦ ጌተታዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoosaafees'e Yihudaan kaatetiyaa wode, Aa laytsay hattamanne ichchesha; I Yerusaalamen laatamanne ichcheshu laytsaa kaateteedda. Aa aata Shiiliha naatto Azuubo geetettaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoosaafixey Yuhudan kawotiza wode iza layththay 35; izi Yerusalaamen nam7u tamman ichchash layth kawotides; iza aayeya Shilihe biyo Azubbo geetettawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሳፊጼይ ዩሁዳን ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛ ላይይ 35፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ናምኡ ታማን ኢቻሽ ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣዬያ ሺሊሄ ቢዮ ኣዙቦ ጌቴታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮሳፈፅ ይሁዳን ካዎትያ ዎደ እያ ላይ ሀስታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ እቻሹ ላይ ካዎትስ። እያ አይያ ሽልሀ ናእዉ አዙቦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyosaafexi Yihudan kawotiya wode iya laythi hastamanne ichasha; I Yerusalaamen laatamanne ichashu laythi kawotis. Iya aayiya Shiliha na7iw Azuubo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሣፍጥ በይሁዳ ላይ ነገሠ። መንገሥ በጀመረ ጊዜም ዕድሜው ሠላሳ አምስት ዓመት ሲሆን፣ በኢየሩሳሌም ተቀሞጦ ሃያ አምስት ዓመት ገዛ። እናቱም የሺልሒ ልጅ ዓዙባ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮሣፍጥ የይሁዳ ንጉሥ የሆነው በሠላሳ አምስት ዓመቱ ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ አምስት ዓመት ገዛ፤ እናቱ ዐዙባ ተብላ የምትጠራ የሺልሒ ልጅ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮሳፍጥ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ኽነግስ እንተሎ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ዓዙባ እትበሃል ጓል ሺልሒ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ዮሳፋጥ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ነገሰ። ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ሰላሳን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ ዓዙባ ነበረ፡ ንሳ ጓል ሺልሒ እያ።