2 Chronicles 20:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኹ ኣብ ዙርያኡ ዕረፍቲ ስለ ዝሃቦ፡ መንግስቲ ዮሳፋጥ ጸጥታ ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢዮሣፍጥም መንግሥት ሰላም ሆነች፤ አምላኩም እግዚአብሔር በዙሪያው ካሉ አሳረፈው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኢዮሣፍጥም መንግሥት ጸጥ አለች፥ አምላኩም በዙሪያው ካሉ አሳረፈው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኢዮሣፍጥም መንግሥት ጸጠጥታ ሰፈነበት፥ አምላኩም በዙርያው ካሉ አሳረፈው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ጾሳይ ዮሳፌጻዉ ኡባ ባጋና ሸምፑዋ እሜዳ ድራዉ፥ አ ካዉተይ ሳሮተ ደሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide S'oossay Yoosaafees'aw ubbaa baggana shemppuwaa immeedda diraw, Aa kawutetsay sarotetsaa demmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay Iyoosaafixes ubbaa baggara shemppo immida gishshas iza kawoteththay woppa demmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳይ ኢዮሳፊጼስ ኡባ ባጋራ ሼምፖ ኢሚዳ ጊሻስ ኢዛ ካዎቴይ ዎፓ ዴሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትድ ፆሳይ እዮሳፈፃስ ኡባ ባጋራ ሸምፖ እምዳ ግሾ እያ ካዎተይ ሳሮተ ደምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatidi Xoossay Iyosaafexas ubba baggara shempo immida gisho iya kawotethay sarotethi demmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላኩ በየአቅጣጫው ዕረፍት ስለ ሰጠው፣ የኢዮሣፍጥ መንግሥት ሰላም አግኝቶ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ኢዮሣፍጥ አገሪቱን በሰላም አስተዳደረ፤ እግዚአብሔርም በሁሉ አቅጣጫ የሰላም ዋስትና ሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንግስቲ ኢዮሳፍጥ ከዓ ህድኣት ረኸበት፤ እግዚኣብሄር ድማ ብዅሉ ወገን ዕረፍቲ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንግስቲ ዮሳፋጥ ከኣ ሀድኤት፡ ኣምላኹ ድማ ኣብ ዙርያኡ ዕረፍቲ ሀቦ። |