2 Chronicles 20:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ምስ ጸላእቲ እስራኤል ከም እተዋግአ ምስ ሰምዐ፡ ኣብ ኵለን መንግስታት እተን ሃገራት ፍርሃት ኣምላኽ ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ጠላ​ቶች እንደ ወጋ በሰሙ ጊዜ በም​ድር ነገ​ሥ​ታት ሁሉ ላይ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍር​ሀት ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች እንደ ወጋ በሰሙ ጊዜ በምድር መንግሥታት ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ፍርሃት ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ የእስራኤልን ጠላቶች እንደ ወጋ በሰሙ ጊዜ በምድር መንግሥታት ሁሉ ላይ የጌታር ፍርሃት አደረባቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ሞርከቱዋ መና ጎዳይ አላጋ ቢታን ደእያ ካዉተቱ ኡባይ ስሴዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ጾሳዉ ያዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa morkkatuwaa Med'inaa Goday allaga biittan de'iyaa kawutetsatuu ubbay siseedda wode, unttunttu S'oossaw yayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Isra7eele morkketa olidayssa biitta bolla de7iza kawoteththati ubbay siyida wode istti Xoossas yayyida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢስራኤሌ ሞርኬታ ኦሊዳይሳ ቢታ ቦላ ዴኢዛ ካዎቴቲ ኡባይ ሲዪዳ ዎዴ ኢስቲ ጾሳስ ያዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ሞርከታ ጎዳይ ኦልዳይሳ ቢታን ደእያ ካዎተት ኡባይ ስእዳ ዎደ ያይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele morketa Goday olidaysa biittan de7iya kawotethati ubbay si7ida wode yayyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች እንዴት እንደ ተዋጋቸው በሰሙ መንግሥታት ሁሉ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ፍርሀት ወደቀባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የእስራኤልን ጠላቶች እንዴት እንደ ተዋጋ የሰሙ መንግሥታት ሁሉ የእግዚአብሔር ፍርሀትና ድንጋጤ ዐደረባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም መንግስታት ሃገራት ከዓ እግዚኣብሄር ንፀላእቲ እስራኤል ከመይ ገይሩ ኸም ዝሰዓሮም ሰምዑ፤ ፍርሓት እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊኣቶም ወደቐ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሎም መንግስትታት ሃገራት ድማ ነቶም ጸላእቲ እስራኤል፡ እግዚኣብሄር ከም ዝወግኦም ምስ ሰምዑ፡ ፍርሃት ኣምላኽ ኣብ ልዕሊኦም ኰነ።