2 Chronicles 20:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ይሁዳን የሩሳሌምን፡ ዮሳፋጥ ድማ ቅድሚኦም፡ ብሓጐስ ናብ የሩሳሌም ኪምለሱ ተመልሱ። እግዚኣብሄር ብጸላእቶም የሐጕሶም እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ሰዎች ሁሉ፥ ንጉሣቸውም ኢዮሣፍጥ፥ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ ደስ አሰኝቶአቸዋልና በደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች፥ በፊታቸውም ኢዮሣፍጥ፥ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ ደስ አሰኝቶአቸዋልና በደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄዱ ዘንድ ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች፥ በፊታቸውም ኢዮሣፍጥ፥ ጌታ በጠላቶቻቸው ላይ ደስ አሰኝቶአቸዋልና በደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ አሳይ ኡባይነ የሩሳላመ አሳይ ኡባይ፥ ዮሳፌጸ ካለና፥ መና ጎዳይ ሞርከቱዋ ቦላ ጾኑዋ እም ናሸችና የሩሳላመ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Yihudaa Asay ubbaynne Yerusaalame Asay ubbay, Yoosaafees'e kaaletsina, Med'inaa Goday Morkketuwaa Bolla s'oonuwaa immi nashechina Yerusaalame simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY istti ba morkketa bolla ufayettana mala ooththida gishshas Yuhuda asaynne Yerusalaame asay ubbay Iyoosaafixey kaaleththiin ufayettishe Yerusalaame simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኢስቲ ባ ሞርኬታ ቦላ ኡፋዬታና ማላ ኦዳ ጊሻስ ዩሁዳ ኣሳይኔ ዬሩሳላሜ ኣሳይ ኡባይ ኢዮሳፊጼይ ካሌን ኡፋዬቲሼ ዬሩሳላሜ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ይሁዳ አሳይነ የሩሳላመ አሳ ኡባይ እዮሳፈፅ ካለን፥ ኡፋይሳን የሩሳላመ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Yihuda asaynne Yerusalaame asa ubbay Iyosaafexi kaalethin, ufaysan Yerusalaame simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ እንዲደሰቱ ስላደረጋቸው፣ የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች ሁሉ በኢዮሣፍጥ እየተመሩ፣ በታላቅ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ በኢዮሣፍጥ መሪነት የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሰዎች ሁሉ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው ላይ ድልን ስላጐናጸፋቸው እየተደሰቱ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ፀላእቶም ኣሐጕሱዎም ስለ ዘነበረ፥ ኵሎም ሰራዊት ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ንጉስ ኢዮሳፍጥ መሪሕዎም፥ ብሓጐስ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እግዚኣብሄር ኣብቶም ጸላእቶም ኣሐጒስዎም ነበረ እሞ፡ ናብ የሩሳሌም ብሓጐስ ኪምለሱስ፡ ኲሎም ሰብ ይሁዳን የሩሳሌምን፡ ዮሳፋጥ ቀቅድሚኦም እናኸደ፡ ተመልሱ። |