2 Chronicles 20:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ራብዐይቲ መዓልቲ ድማ ኣብ ስንጭሮ ቤራጋ ተኣከቡ። ኣብኡ ንእግዚኣብሄር ኣመስገንዎ። ስለዚ ስም ናይቲ ሓደ ቦታ ተጸውዐ፥ ጎልጎል በራጋ፥ ክሳብ ሎሚ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራተኛውም ቀን በበረከት ሸለቆ ውስጥ ተሰበሰቡ፤ በዚያም እግዚአብሔርን አመሰገኑ፤ ስለዚህም ያ ስፍራ እስከ ዛሬ ድረስ የበረከት ሸለቆ ተባለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአራተኛውም ቀን በበረከት ሸለቆ ውስጥ ተሰበሰቡ፥ በዚያም እግዚአብሔርን ባረኩ፤ ስለዚህም ያ ስፍራ እስከ ዛሬ ድረስ የበረከት ሸለቆ ተባለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአራተኛውም ቀን በበረከት ሸለቆ ውስጥ ተሰበሰቡ፥ በዚያም ጌታን ባረኩ፤ ስለዚህም ያ ስፍራ እስከ ዛሬ ድረስ የበረከት ሸለቆ ተባለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ኦይደን ጋላስ በራካ ዎምባ ግያ ሳን ሺቄድኖ፤ ሄ ሳኣን መና ጎዳ ጋላቴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሄ ሳኣ ጋላታ ዎምባ ያጊደ ሱንድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, unttunttu oyddentso gallassi Beraaka Wombbaa giyaa saan shiik'eeddino; he sa'aan Med'inaa Godaa galateeddino. Hewaa diraw, unttunttu he sa'aa Galataa Wombbaa yaagiide suntseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti oydanththo gallas kase GODAA galatida zullen shiiqida; hessafe dendoyssan he sohozi galata zulle geetettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኦይዳን ጋላስ ካሴ ጎዳ ጋላቲዳ ዙሌን ሺቂዳ፤ ሄሳፌ ዴንዶይሳን ሄ ሶሆዚ ጋላታ ዙሌ ጌቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ኦይዳን ጋላሳን ባራካ ዛንጋራን ሺቅድ ጎዳ ጋላትዶሶና። ሄሳ ግሾ ሄ በሳ “አንጆ ዛንጋራ” ያግድ ሱንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti oyddantho gallasan Baraka Zangaaran shiiqidi Godaa galatidosona. Hessa gisho he bessaa “Anjo Zangaara” yaagidi sunthidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአራተኛውም ቀን እግዚአብሔርን ባመሰገኑበት በበረከት ሸለቆ ተሰበሰቡ፤ ያም ስፍራ እስከ ዛሬ ድረስ የበረከት ሸለቆ ተብሎ የተጠራው ከዚህ የተነሣ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአራተኛው ቀን እስከ ዛሬ ድረስ “የበረከት ሸለቆ” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰበሰቡ፤ እግዚአብሔር ስላደረገላቸውም ነገር ሁሉ አመሰገኑት፤ ሸለቆው “በረከት” ተብሎ የተጠራውም ስለዚህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ራብዐይቲ መዓልቲ ድማ ኣብ ለሰ በረኸት ተኣከቡ። ኣብኣ ኸዓ ንእግዚኣብሄር ባረኽዎ። ስለዙይ እታ ቦታ እቲኣ ኽሳዕ ሎሚ ለሰ በረኸት ትበሃል ኣላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ራብዐይቲ መዓልቲ ድማ ኣብ ለሰ በራካ ተኣከቡ፡ ኣብኣ ንእግዚኣብሄር ባረኽዎ፡ ስለዚ ስም እታ ቦታ እቲኣ ኽሳዕ ሎሚ ለሰ በራካ ኢሎም ይሰምይዋ ኣለዉ። |