2 Chronicles 20:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሳፋጥ ድማ ርእሱ ናብ ምድሪ ኣድነነ፣ ብዘሎ ይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፊኦም ንእግዚኣብሄር ሰገዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮሣፍጥም በምድር ላይ ሰገደ፤ ይሁዳም ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ በእግዚአብሔር ፊት ወደቁ፤ ለእግዚአብሔርም ሰገዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮሣፍጥም በምድር ላይ ተደፋ ይሁዳም ሁሉ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ በእግዚአብሔር ፊት ወደቁ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮሣፍጥም በግንባሩ ወደ ምድር ሰገደ ይሁዳም ሁሉ በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ በጌታ ፊት በምድር በግንባራቸው ተደፍተው ለጌታ ሰገዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሳፌጸ ዴሙዋ ሳኣ ጋደ ጎይኔዳ፤ ሄዋዳንካ፥ ይሁዳ አሳይ ኡባይነ የሩሳላመን ደእያ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ስንን ኩንዲደ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ ጎይኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosaafees'e deemuwaa sa'aa gatsiide goynneedda; hewaaddankka, Yihudaa Asay ubbaynne Yerusaalamen de'iyaa Asay ubbay Med'inaa Godaa sintsan kunddiide, Israa'eeliyaa S'oossaw goynneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixey gaden gufanni goynnides; Yuhuda asaynne Yerusalaame asay ubbay GODAA sinththan gufanni goynnides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይ ጋዴን ጉፋኒ ጎይኒዴስ፤ ዩሁዳ ኣሳይኔ ዬሩሳላሜ ኣሳይ ኡባይ ጎዳ ሲንን ጉፋኒ ጎይኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮሳፈፅ ሶምኦ ሳአ ጋድ ጎይንስ፤ ይሁዳ አሳ ኡባይ የሩሳላመን ደእያ አሳ ኡባይ ጎዳ ስንን ኩንድድ ጎይንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosaafexi som7o sa7a gathidi goyinnis; Yihuda asa ubbay Yerusalaamen de7iya asa ubbay Godaa sinthan kundidi goyinnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮሣፍጥ በግንባሩ ወደ መሬት ተደፋ፤ የይሁዳና የኢየሩሳሌምም ሕዝብ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ወደቁ፤ ሰገዱም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ኢዮሣፍጥና ከእርሱ ጋር የነበሩት የይሁዳና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ሁሉ በግንባራቸው ወደ መሬት ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኢዮሳፍጥ ብገፁ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉ ሰገደ፤ ኵሎም ህዝቢ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም ዝቕመጡ ዝነበሩንውን ብገፆም ናብ ምድሪ ተደፊኦም ንእግዚኣብሄር ሰገዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዮሳፋጥ ብገጹ ናብ ምድሪ ፍግም በለ፡ ብዘለዉ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌም ዚቕመጡ ዝነበሩን ከኣ ንእግዚኣብሄር ኪሰግዱሉ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብገጾም ተደፍኡ። |