2 Chronicles 20:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣቱም ብዘሎ ይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን ንጉስ ዮሳፋጥን፡ ስምዑ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብለኩም ኣሎ፡ ብሰሪ እዚ ብዙሕ ህዝቢ እዚ ኣይትፍርሁ፡ ኣይትሰምብዱ። እቲ ውግእ ናይ ኣምላኽ እምበር ናትኩም ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አለ፥ “ይሁዳ ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ፥ አንተም ንጉሡ ኢዮሣፍጥ! ስሙ፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል፦ ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው እንጂ የእናንተ አይደለምና ከዚህ ታላቅ ወገን የተነሣ አትፍሩ፤ አትደንግጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አለ። ይሁዳ ሁሉ፥ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ፥ አንተም ንጉሡ ኢዮሣፍጥ፥ ስሙ፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል። ሰልፉ የእግዚአብሔር ነው እንጂ የእናንተ አይደለምና ከዚህ ታላቅ ወገን የተነሣ አትፍሩ፥ አትደንግጡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለ፦ “ይሁዳ ሁሉ፥ በኢየሩሳሌም የምትኖሩ፥ አንተም ንጉሡ ኢዮሣፍጥ፥ ስሙ፤ ጌታ እንዲህ ይላችኋል፦ ‘ውግያው የጌታ ነው እንጂ የእናንተ አይደለምና ከዚህ ታላቅ ወገን የተነሣ አትፍሩ፥ አትደንግጡም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ አያናይ ያሃዝኤላ ቦላ ዎና፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ካትያዉ ዮሳፌጻ፥ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ አሳዉ፥ ኡባይካ ስስተ! መና ጎዳይ ህንተንታ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀ ዳሮ ኦላንቻቱ ጋሱዋን ያዮፕተነ ዳጋሞፕተ። አያዉ ጎፐ፥ ኦላይ ጾሳዋፐ አትና፥ ህንተንቱዋ ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa Ayyaanay Yahaazi'eela bolla wod'd'ina, hawaadan yaageedda; «Kaatiyaw Yoosaafees'a, Yihudaaninne Yerusaalamen de'iyaa asaw, ubbaykka sisite! Med'inaa Goday hinttentta hawaadan yaagee; ‹Ha daro olanchchatuu gaasuwaan yayyoppitenne dagammoppite. Ayaw gooppe, olay S'oossawaappe attina, hinttenttuwaa gidenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA Ayanay Yahazi7eele bolla wodhdhiin, «Kawo Iyoosaafixe, Yuhudaninne Yerusalaamen diza asay ubbay siyite! GODAY inttena, ‹Olaa olettanay Xoossa attiin inttena gidontta gishshas ha daro olanchchata gaason yayyoftenne dagammofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኣያናይ ያሃዚኤሌ ቦላ ዎን፥ «ካዎ ኢዮሳፊጼ፥ ዩሁዳኒኔ ዬሩሳላሜን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ሲዪቴ! ጎዳይ ኢንቴና፥ ‹ኦላ ኦሌታናይ ጾሳ ኣቲን ኢንቴና ጊዶንታ ጊሻስ ሃ ዳሮ ኦላንቻታ ጋሶን ያዮፍቴኔ ዳጋሞፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ አያናይ ያሀዝኤላ ቦላ ዎን፥ “ካዋዉ እዮሳፈፃ፥ ይሁዳንነ የሩሳላመን ደእያ አሳዉ፥ ኡባይ ስእተ! ጎዳይ ህንተና ያጌስ። ‘ሀ ዳሮ ኦላንቾታ ጋሶን ያዮፍተነ ዳጋሞፕተ። ኦላይ ህንተባ ግዶናሽን ፆሳባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa Ayyaanay Yahazi7eela bolla wodhin, “Kawaw Iyosaafexa, Yihudaninne Yerusalaamen de7iya asaw, ubbay si7ite! Goday hintena yaagees. ‘Ha daro olanchota gaason yayyofitenne dagammopite. Olay hintebaa gidonashin Xoossaba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም እንዲህ አለ፤ “ንጉሥ ኢዮሣፍጥ፣ እናንተም በይሁዳና በኢየሩሳሌም የምትኖሩ ሁሉ አድምጡ! እግዚአብሔር እንዲህ ይላችኋል፤ ‘ውጊያው የእግዚአብሔር እንጂ የእናንተ አይደለምና፣ ከዚህ ታላቅ ሰራዊት የተነሣ አትፍሩ፣ አትደንግጡ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያሐዚኤልም እንዲህ አለ፦ “ንጉሥ ሆይ! እናንተም የይሁዳና የኢየሩሳሌም ሕዝብ በሙሉ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ተስፋ አትቊረጡ፤ ይህንንም ታላቅ ሠራዊት ለመቋቋም አትፍሩ፤ ጦርነቱ የእግዚአብሔር ነው እንጂ የእናንተ አይደለም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ፦ “ኣቱም ሰብ ኵላ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም እትነብሩን፥ ንስኻ ኢዮሳፍጥውን ስምዑ። እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብለኩም ኣሎ፦ ‘እቲ ውግእ ናተይ እዩ እምበር፥ ናታትኩም ኣይኮነን እሞ፥ ኣብ ቅድሚ እዝ ዓብዪ ሰራዊት እዙይ ኣይትፍርሑን ኣይትሸበሩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ በለ፡ ኣቱም ሰብ ኲላ ይሁዳን ኣብ የሩሳሌም እትነብሩን፡ ንስኻ ንጉስ ዮሳፋጥውን፡ ስምዑ። እግዚኣብሄር ከምዚ ይብለኩም ኣሎ፡ እቲ ውግእ ናይ ኣምላኽ እዩ እምበር፡ ናታትኩም ኣይኰነን እሞ፡ ኣብ ቅድሚ እዚ ዓብዪ ጭፍራ እዚ ኣይፍርሁን ኣይትሸበሩን። |