2 Chronicles 20:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ መንፈስ የሆዋ ኣብ ልዕሊ ያሓዚኤል ወዲ ዘካርያስ፡ ወዲ በናያ፡ ወዲ ይያኤል፡ ወዲ ማታንያ፡ ካብ ደቂ ኣሳፍ ዝመጸ ሌዋዊ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር ኣብ ማእከል እቲ ኣኼባ መጸ መጺኡ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ ከአሳፍ ወገን በነበረው በሌዋዊው በምታንያስ ልጅ በኢያሔል ልጅ በብልአንያ ልጅ በዘካርያስ ልጅ በኡዝሔል ላይ በጉባኤው መካከል መጣ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም መንፈስ ከአሳፍ ወገን በነበረው በሌዋዊው በማታንያ ልጅ በይዒኤል ልጅ በበናያስ ልጅ በዘካሪያስ ልጅ በየሕዚኤል ላይ በጉባኤው መካከል መጣ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም መንፈስ ከአሳፍ ወገን በነበረው በሌዋዊው በማታንያ ልጅ በይዒኤል ልጅ በበናያስ ልጅ በዘካርያስ ልጅ በየሕዝኤል ላይ በጉባኤው መካከል መጣ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዛካራሳ ናአይ ያሃዝኤል ሽቁዋ ግዶን ኤቂደእሽን፥ መና ጎዳ አያናይ አ ቦላ ዎዳ። ዛካራስ ባናያ ናኣ፤ ባናይ ይእኤላ ናኣ፤ ይእኤል ማታንያ ናኣ፤ ማታኔ ሌዊያ ዛረነ አሳፋ ያራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Zakkaraasa na'ay Yahaazi'eeli shiik'uwaa giddon ek'k'ide'ishshin, Med'inaa Godaa Ayyaanay Aa bolla wod'd'eedda. Zakkaraasi Banaaya na'aa; Banaayi Yi'i'eela na'aa; Yi'i'eeli Mataaniyaa na'aa; Mataanee Leewiyaa zarenne Asaafa yara. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Zakaraasa naa Yahazi7eeley duulata giddon eqqi dishin GODAA Ayanay iza bolla wodhdhides; Zakaraasi Bannaya naa; Bannayay Yi7i7eele naa; Yi7i7eeley Maataaniya naa; Maataaniyay Lewe qommo Aasaafe zarkke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዛካራሳ ና ያሃዚኤሌይ ዱላታ ጊዶን ኤቂ ዲሺን ጎዳ ኣያናይ ኢዛ ቦላ ዎዴስ፤ ዛካራሲ ባናያ ና፤ ባናያይ ዪኢኤሌ ና፤ ዪኢኤሌይ ማታኒያ ና፤ ማታኒያይ ሌዌ ቆሞ ኣሳፌ ዛርኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ዛካርያሳ ናአይ ያሀዝኤል ሺቁዋ ግዶን ኤቅዳሽን ጎዳ አያናይ እያ ቦላ ዎስ። ዛካርያስ ባናያ ናአ፤ ባናይ ይኤላ ናአ፤ ይኤል ማታና ናአ፤ ማታን ሌወ ኮቸነ አሳፋ ያራ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Zakariyasa na7ay Yahazi7eeli shiiquwa giddon eqidashin Godaa Ayyaanay iya bolla wodhis. Zakariyasi Banaya na7a; Banayi Yi7eela na7a; Yi7eeli Mataana na7a; Mataani Leewe kochenne Asaafa yara. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የአሳፍ ዘር በሆነው በሌዋዊው በዘካርያስ ልጅ፣ በየሕዚኤል ላይ የእግዚአብሔር መንፈስ መጣ። ዘካርያስም የበናያስ ልጅ ሲሆን፣ በናያስም የማታን ልጅ የሆነው የይዒኤል ልጅ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ የእግዚአብሔር መንፈስ ከሕዝቡ ጋር በነበረ በአንድ ሌዋዊ ላይ ወረደ፤ ይህም ሌዋዊ ያሐዚኤል ተብሎ የሚጠራ የዘካርያስ ልጅ ነበር፤ እርሱም በማታንያ፥ በይዒኤልና በበናያ በኩል ደግሞ የአሳፍ ወገን ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ማእኸል እቲ ጉባኤ ህዝቢ ዝነበረ የሕዚኤል ወዲ ዘካርያስ፥ ወዲ በናያስ፥ ወዲ የዒኤል፥ ወዲ ማታንያ፥ እቲ ሌዋዊ ካብ ደቂ ኣሳፍ፥ መንፈስ እግዚኣብሄር መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣብ ማእከል እታ ማሕበር ናብ ልዕሊ ያሓዚኤል ወዲ ዘካርያስ፡ ወዲ በናያ፡ ወዲ የዒኤል፡ ወዲ ማታንያ፡ እቲ ሌዋዊ ኻብ ደቂ ኣሳፍ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር መጸ። |