2 Chronicles 20:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ መንፈስ የሆዋ ኣብ ልዕሊ ያሓዚኤል ወዲ ዘካርያስ፡ ወዲ በናያ፡ ወዲ ይያኤል፡ ወዲ ማታንያ፡ ካብ ደቂ ኣሳፍ ዝመጸ ሌዋዊ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር ኣብ ማእከል እቲ ኣኼባ መጸ መጺኡ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ፈስ ከአ​ሳፍ ወገን በነ​በ​ረው በሌ​ዋ​ዊው በም​ታ​ን​ያስ ልጅ በኢ​ያ​ሔል ልጅ በብ​ል​አ​ንያ ልጅ በዘ​ካ​ር​ያስ ልጅ በኡ​ዝ​ሔል ላይ በጉ​ባ​ኤው መካ​ከል መጣ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም መንፈስ ከአሳፍ ወገን በነበረው በሌዋዊው በማታንያ ልጅ በይዒኤል ልጅ በበናያስ ልጅ በዘካሪያስ ልጅ በየሕዚኤል ላይ በጉባኤው መካከል መጣ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታም መንፈስ ከአሳፍ ወገን በነበረው በሌዋዊው በማታንያ ልጅ በይዒኤል ልጅ በበናያስ ልጅ በዘካርያስ ልጅ በየሕዝኤል ላይ በጉባኤው መካከል መጣ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ዛካራሳ ናአይ ያሃዝኤል ሽቁዋ ግዶን ኤቂደእሽን፥ መና ጎዳ አያናይ አ ቦላ ዎዳ። ዛካራስ ባናያ ናኣ፤ ባናይ ይእኤላ ናኣ፤ ይእኤል ማታንያ ናኣ፤ ማታኔ ሌዊያ ዛረነ አሳፋ ያራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Zakkaraasa na'ay Yahaazi'eeli shiik'uwaa giddon ek'k'ide'ishshin, Med'inaa Godaa Ayyaanay Aa bolla wod'd'eedda. Zakkaraasi Banaaya na'aa; Banaayi Yi'i'eela na'aa; Yi'i'eeli Mataaniyaa na'aa; Mataanee Leewiyaa zarenne Asaafa yara.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Zakaraasa naa Yahazi7eeley duulata giddon eqqi dishin GODAA Ayanay iza bolla wodhdhides; Zakaraasi Bannaya naa; Bannayay Yi7i7eele naa; Yi7i7eeley Maataaniya naa; Maataaniyay Lewe qommo Aasaafe zarkke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዛካራሳ ና ያሃዚኤሌይ ዱላታ ጊዶን ኤቂ ዲሺን ጎዳ ኣያናይ ኢዛ ቦላ ዎዴስ፤ ዛካራሲ ባናያ ና፤ ባናያይ ዪኢኤሌ ና፤ ዪኢኤሌይ ማታኒያ ና፤ ማታኒያይ ሌዌ ቆሞ ኣሳፌ ዛርኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ዛካርያሳ ናአይ ያሀዝኤል ሺቁዋ ግዶን ኤቅዳሽን ጎዳ አያናይ እያ ቦላ ዎስ። ዛካርያስ ባናያ ናአ፤ ባናይ ይኤላ ናአ፤ ይኤል ማታና ናአ፤ ማታን ሌወ ኮቸነ አሳፋ ያራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Zakariyasa na7ay Yahazi7eeli shiiquwa giddon eqidashin Godaa Ayyaanay iya bolla wodhis. Zakariyasi Banaya na7a; Banayi Yi7eela na7a; Yi7eeli Mataana na7a; Mataani Leewe kochenne Asaafa yara.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ የአሳፍ ዘር በሆነው በሌዋዊው በዘካርያስ ልጅ፣ በየሕዚኤል ላይ የእግዚአብሔር መንፈስ መጣ። ዘካርያስም የበናያስ ልጅ ሲሆን፣ በናያስም የማታን ልጅ የሆነው የይዒኤል ልጅ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ጊዜ የእግዚአብሔር መንፈስ ከሕዝቡ ጋር በነበረ በአንድ ሌዋዊ ላይ ወረደ፤ ይህም ሌዋዊ ያሐዚኤል ተብሎ የሚጠራ የዘካርያስ ልጅ ነበር፤ እርሱም በማታንያ፥ በይዒኤልና በበናያ በኩል ደግሞ የአሳፍ ወገን ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ማእኸል እቲ ጉባኤ ህዝቢ ዝነበረ የሕዚኤል ወዲ ዘካርያስ፥ ወዲ በናያስ፥ ወዲ የዒኤል፥ ወዲ ማታንያ፥ እቲ ሌዋዊ ካብ ደቂ ኣሳፍ፥ መንፈስ እግዚኣብሄር መፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣብ ማእከል እታ ማሕበር ናብ ልዕሊ ያሓዚኤል ወዲ ዘካርያስ፡ ወዲ በናያ፡ ወዲ የዒኤል፡ ወዲ ማታንያ፡ እቲ ሌዋዊ ኻብ ደቂ ኣሳፍ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር መጸ።