2 Chronicles 20:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ኸኣ፡ እቶም እስራኤል ኪወርሮም ዘይደለኻዮም ደቂ ዓሞንን ሞኣብን ኣኽራናት ሰዒርን፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ምስ ወጹ፡ ካባታቶም ተመሊሶም ኣየጥፍእዎምን፡ ርኣዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እነሆ፥ እስራኤል ከግብዕ ምድር በወጡ ጊዜ ያልፉባቸው ዘንድ ያልፈቀድህላቸው የአሞንና የሞዓብ ልጆች፥ የሴይርም ተራራ ሰዎች እንዳያጠፉአቸው ከእነርሱ ፈቀቅ ብለው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም፥ እነሆ፥ እስራኤል ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ ያልፉባቸው ዘንድ ያልፈቀድህላቸው፥ ነገር ግን ፈቀቅ ብለው ያላጠፉአቸው፥ የአሞንና የሞዓብ ልጆች የሴይርም ተራራ ሰዎች፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንግዲህ አሁን፥ እነሆ፥ እስራኤል ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ እንዳይወርሯቸው ያልፈቀድህላቸው፥ ነገር ግን ትተዋቸው ያላጠፉአቸው፥ የአሞንና የሞዓብ ልጆች የሴይርም ተራራ ሰዎች፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀእካ አሞናቱ፥ ሞኣባቱነ ኤዶማቱ ኑ ቦላ ማዬድኖ። በን ኑ አዎቱ ግብጼፐ ከሴዳ ዎደ፥ ኔን ኡንቱንቱ ሄ ቢታቱዋ ገለናዳን ድጋዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኑ አዎቱ ሄ ቢታቱነ ዩዪደ አድኖፐ አትና፥ ኡንቱንታ ይስበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha"ikka Amoonatuu, Moo'aabatuunne Eedoomatuu nu bolla mayyeeddino. Beni nu aawotuu Gibs'eppe kesseedda wode, neeni unttunttu he biittatuwaa gelennaadan diggaadda; hewaa diraw, nu aawotuu he biittatuunne yuuyyiide aad'd'eedinoppe attina, unttuntta d'ayssibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele derey Gibxeppe kezida wode istti biitta worajjontta mala ne diggiin Isra7eele asay dhayssontta aggiin heen attida Amoone asay, Mo7aabe asaynne Eedoome asay nu bolla worajjida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ዴሬይ ጊብጼፔ ኬዚዳ ዎዴ ኢስቲ ቢታ ዎራጆንታ ማላ ኔ ዲጊን ኢስራኤሌ ኣሳይ ይሶንታ ኣጊን ሄን ኣቲዳ ኣሞኔ ኣሳይ፥ ሞኣቤ ኣሳይኔ ኤዶሜ ኣሳይ ኑ ቦላ ዎራጂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄኮ፥ ሀእካ፥ እስራኤለ አሳይ ግብፀፈ ከይዳ ዎደ፥ ኤንታ ቢታ ኦሎና መላ ኦዳ ኤንታ ይሶና መላ ድግዳ አሞነት፥ ሞአበትነ ሳይረት ሀ ቢታን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Heko, ha77ika, Isra7eele asay Gibxefe keyida wode, enta biitta olonna mela oothada enta dhaysona mela diggida Amooneti, Moo7abetinne Sayreti ha biittan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤል ከግብፅ በወጡ ጊዜ፣ ግዛታቸውን እንዳይወርሩባቸው በማድረግህ ከእነርሱ ተመልሰው ሳያጠፏቸው የቀሩት የአሞን፣ የሞዓብና የሴይር ተራራ ሰዎች እነሆ እዚህ አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነሆ አሁን የዐሞን፥ የሞአብና የኤዶም ሕዝቦችን ተመልከት፤ አደጋ ጥለውብናል፤ የቀድሞ አባቶቻችን ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ ወደነዚህ ሕዝቦች ግዛቶች እንዲገቡ አልፈቀድክላቸውም፤ የቀድሞ አባቶቻችን እነርሱን ዞረው አለፉ እንጂ አላጠፉአቸውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ፥ ደቂ ኣሞንን ሞኣብን ኤዶምያስን እነሆ፤ ኣቦታትና ኻብ ግብፂ ኽወፁ እንተለዉ፥ ብኣኣቶም ክሓልፉ ስለ ዘይፈቐድካሎም፥ ዘይሮም ሓለፉ እምበር ኣየጥፍእዎምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ፡ እንሆ፡ ደቂ ዓሞንን ሞኣብን ከረን ሰዒርን፡ ንእስራኤል፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ኺወጹ ኸለዉ፡ ብኣታቶም ኪኣትዉ ዘይፈቐድካሎም፡ ንሳቶም ግና ካብኦም ዘይሮም ዘየጥፍእዎም፡ |