2 Chronicles 2:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ጾር ክስከሙ ስሳ ሽሕ ሰብ፡ ኣብ ከረን ድማ ሰማንያ ሽሕ፡ ኣብ ከረን ድማ ሰለስተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን መዘዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰሎ​ሞ​ንም የሚ​ሸ​ከ​ሙ​ትን ሰባ ሺህ፥ ከተ​ራ​ሮ​ችም ድን​ጋ​ዮ​ችን የሚ​ጠ​ር​ቡ​ትን ሰማ​ንያ ሺህ፥ በእ​ነ​ር​ሱም ላይ የተ​ሾ​ሙ​ትን ሦስት ሺህ ስድ​ስት መቶ ሰዎች ሰበ​ሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰሎሞንም የሚሸከሙትን ሰባ ሺህ፥ ከተራሮችም የሚጠርቡትን ሰማኒያ ሺህ፥ በእነርሱም ላይ የተሾሙትን ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች ቈጠረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰሎሞንም የሚሸከሙትን ሰባ ሺህ፥ ከተራሮችም የሚጠርቡትን ሰማኒያ ሺህ፥ በእነርሱም ላይ የተሾሙትን ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች ቈጠረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሶሎሞነ ቶክያዋ ቶሳናዉ ላፑን ታሙ ሻአ አሳቱዋነ ገዝያን ሹቻ ቆአናዉ ሆስፑን ታሙ ሻአ አሳቱዋ ዶሬዳ፤ ቃይ ኡንቱንታ ዎችያ ሄዙ ሻአነ ኡሱፑን ጼቱ አሳቱዋ ኡንቱንቱ ቦላ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Solomone tookkiyaawaa toossanaw laappun tammu sha"a asatuwaanne gezziyaan shuchchaa k'oo'anaw hosppun tammu sha"a asatuwaa dooreedda; k'ay unttuntta wochchiyaa heezzu sha"anne usuppun s'eetu asatuwaa unttunttu bolla suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Solomooney tooho toossanaas 70,000 asatanne zumbullata bollan shuch qoo7anaas 80,000 asata doorides; qasse istta oosisanaas 3,600 asata istta bolla shuumides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሶሎሞኔይ ቶሆ ቶሳናስ 70,000 ኣሳታኔ ዙምቡላታ ቦላን ሹች ቆኣናስ 80,000 ኣሳታ ዶሪዴስ፤ ቃሴ ኢስታ ኦሲሳናስ 3,600 ኣሳታ ኢስታ ቦላ ሹሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ ቶሆስ ላፑን ታሙ ሙኩሉ አሳነ ገዘ ቢታን ሹቹ ቆአናዉ ሆስፑን ታሙ ሙኩሉ አሳ ዶርስ። ቃስ ኤንታ ዎችያ ሄ ሙኩሉነ ኡሱፑን ፄቱ አሳታ ኤንታ ቦላ ሹምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney toohos laapun tammu mukulu asaanne gezze biittan shuchu qoo7anaw hospun tammu mukulu asaa dooris. Qassi enta wochiya heedzu mukulunne usupun xeetu asata enta bolla shuumis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ የሚሸከሙ ሰባ ሺሕ፣ ከኰረብታ ላይ ድንጋይ የሚፈልጡ ሰማንያ ሺሕ ሰዎችና ሦስት ሺሕ ስድስት መቶ የሥራ ተቈጣጣሪዎች አሰማራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ዕቃን የሚያጓጒዙ ሰባ ሺህ፥ ድንጋይ የሚፈልጡ ሰማኒያ ሺህ ሰዎችን በሥራ ላይ አሰማራ፤ ሥራውን የሚቈጣጠሩ ደግሞ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎችን መደበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰሎሞን ከዓ ፆር ዝፆሩ ሰብዓ ሽሕ፥ ኣብ እምባታት እምኒ ዝወቕሩ ሰማንያ ሽሕ፥ ንኣኣቶም ዝሕልዉ ኸዓ ሰለስተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ሰባት መደበ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰሎሞን ድማ ሰብዓ ሽሕ ጾር ዚጾሩ ሰብ፡ ሰማንያ ሽሕ ሰብውን ኣብ ከረን ኰይኖም ዚወቕሩ፡ ነዚኣቶም ዚሕልዉ ኸኣ ሰለስተ ሽሕን ሹድሽተ ሚእትን ቈጸረ።