2 Chronicles 2:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰሎሞን ድማ ጾር ክስከሙ ስሳ ሽሕ ሰብ፡ ኣብ ከረን ድማ ሰማንያ ሽሕ፡ ኣብ ከረን ድማ ሰለስተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን መዘዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰሎሞንም የሚሸከሙትን ሰባ ሺህ፥ ከተራሮችም ድንጋዮችን የሚጠርቡትን ሰማንያ ሺህ፥ በእነርሱም ላይ የተሾሙትን ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች ሰበሰበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰሎሞንም የሚሸከሙትን ሰባ ሺህ፥ ከተራሮችም የሚጠርቡትን ሰማኒያ ሺህ፥ በእነርሱም ላይ የተሾሙትን ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች ቈጠረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞንም የሚሸከሙትን ሰባ ሺህ፥ ከተራሮችም የሚጠርቡትን ሰማኒያ ሺህ፥ በእነርሱም ላይ የተሾሙትን ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች ቈጠረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሶሎሞነ ቶክያዋ ቶሳናዉ ላፑን ታሙ ሻአ አሳቱዋነ ገዝያን ሹቻ ቆአናዉ ሆስፑን ታሙ ሻአ አሳቱዋ ዶሬዳ፤ ቃይ ኡንቱንታ ዎችያ ሄዙ ሻአነ ኡሱፑን ጼቱ አሳቱዋ ኡንቱንቱ ቦላ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Solomone tookkiyaawaa toossanaw laappun tammu sha"a asatuwaanne gezziyaan shuchchaa k'oo'anaw hosppun tammu sha"a asatuwaa dooreedda; k'ay unttuntta wochchiyaa heezzu sha"anne usuppun s'eetu asatuwaa unttunttu bolla suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Solomooney tooho toossanaas 70,000 asatanne zumbullata bollan shuch qoo7anaas 80,000 asata doorides; qasse istta oosisanaas 3,600 asata istta bolla shuumides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሶሎሞኔይ ቶሆ ቶሳናስ 70,000 ኣሳታኔ ዙምቡላታ ቦላን ሹች ቆኣናስ 80,000 ኣሳታ ዶሪዴስ፤ ቃሴ ኢስታ ኦሲሳናስ 3,600 ኣሳታ ኢስታ ቦላ ሹሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶሎሞነይ ቶሆስ ላፑን ታሙ ሙኩሉ አሳነ ገዘ ቢታን ሹቹ ቆአናዉ ሆስፑን ታሙ ሙኩሉ አሳ ዶርስ። ቃስ ኤንታ ዎችያ ሄ ሙኩሉነ ኡሱፑን ፄቱ አሳታ ኤንታ ቦላ ሹምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Solomoney toohos laapun tammu mukulu asaanne gezze biittan shuchu qoo7anaw hospun tammu mukulu asaa dooris. Qassi enta wochiya heedzu mukulunne usupun xeetu asata enta bolla shuumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ የሚሸከሙ ሰባ ሺሕ፣ ከኰረብታ ላይ ድንጋይ የሚፈልጡ ሰማንያ ሺሕ ሰዎችና ሦስት ሺሕ ስድስት መቶ የሥራ ተቈጣጣሪዎች አሰማራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዕቃን የሚያጓጒዙ ሰባ ሺህ፥ ድንጋይ የሚፈልጡ ሰማኒያ ሺህ ሰዎችን በሥራ ላይ አሰማራ፤ ሥራውን የሚቈጣጠሩ ደግሞ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎችን መደበ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሎሞን ከዓ ፆር ዝፆሩ ሰብዓ ሽሕ፥ ኣብ እምባታት እምኒ ዝወቕሩ ሰማንያ ሽሕ፥ ንኣኣቶም ዝሕልዉ ኸዓ ሰለስተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ሰባት መደበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰሎሞን ድማ ሰብዓ ሽሕ ጾር ዚጾሩ ሰብ፡ ሰማንያ ሽሕ ሰብውን ኣብ ከረን ኰይኖም ዚወቕሩ፡ ነዚኣቶም ዚሕልዉ ኸኣ ሰለስተ ሽሕን ሹድሽተ ሚእትን ቈጸረ። |