2 Chronicles 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ዮሳፋጥ ናብ የሩሳሌም ምስ ተመልሱ፡ ካብ ሌዋውያንን ካብ ካህናትን ካብ ርእስታት ስድራ ቤት እስራኤልን ኣብ የሩሳሌም መዘዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮሣፍጥም ከሌዋውያንና ከካህናት፥ ከእስራኤልም የአባቶች ቤቶች አለቆች በእግዚአብሔር ፍርድ በኢየሩሳሌም በሚኖሩ ላይ ፍርድን እንዲፈርዱ በኢየሩሳሌም ሾመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮሣፍጥም ከሌዋውያንና ከካህናት ከእስራኤልም የአባቶች ቤቶች አለቆች፥ በእግዚአብሔር ስም ፍርድን እንዲፈርዱ ክርክርንም እንዲቈርጡ በኢየሩሳሌም ሾመ። እነርሱም በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮሣፍጥም ከሌዋውያንና ከካህናት ከእስራኤልም የአባቶች ቤቶች አለቆች፥ በጌታ ስም ፍርድን እንዲፈርዱ በሙግትም ላይ ውሳኔ እንዲሰጡ በኢየሩሳሌም ሾመ። እነርሱም በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ህግያ አያዋነ አሳ ግዶን ደንድያ የዉዋ ፕርዳናዳን ሌዋቱዋፐ፥ ቄሳቱ ዋፐነ እስራኤልያ አሳ አዎቱዋ ጎልያ ካፓቱዋፐ አማሬዳ አሳቱዋ ዮሳፌጸ የሩሳላመን ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa higgiyaa aad'd'iyaawaanne asaa giddon denddiyaa yewuwaa pirddanaadan Leewatuwaappe, k'eesetuwaappenne Israa'eeliyaa asaa aawotuwaa golliyaa kaappatuwaappe amareeda asatuwaa Yoosaafees'e Yerusaalamen suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixey Yerusalaamen GODAA wogaa polisanaassinne asaa giddon dendiza yo7ota pirdana mala Lewetappe, qeesetappenne Isra7eele keeththa asaa halaqatappe amarda asata shuumides. Isttika Yerusalaamen de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይ ዬሩሳላሜን ጎዳ ዎጋ ፖሊሳናሲኔ ኣሳ ጊዶን ዴንዲዛ ዮኦታ ፒርዳና ማላ ሌዌታፔ፥ ቄሴታፔኔ ኢስራኤሌ ኬ ኣሳ ሃላቃታፔ ኣማርዳ ኣሳታ ሹሚዴስ። ኢስቲካ ዬሩሳላሜን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ፥ ጎዳ ህግያ ፖልሳና መላነ አሳ ግዶን ደንድያ ሞቱዋ ፕርዳና መላ ሌወታፐ፥ ካህነታፐነ እስራኤለ አሳ ሶ ሀላቃታፐ ጉ አሳታ እዮሳፈፅ የሩሳላመን ሹምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi, Godaa higgiya polisana melanne asaa giddon dendiya mootuwa pirdana mela Leewetape, kahinetapenne Isra7eele asaa soo halaqatape guutha asata Iyosaafexi Yerusalaamen shuumis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮሣፍጥም በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔርን ሕግ እንዲያስፈጽሙና ለሚነሡ ክርክሮችም እልባት እንዲሰጡ ከሌዋውያን፣ ከካህናትና ከእስራኤል ቤት አለቆች ጥቂት ሰዎች ሾመ፤ እነርሱም መኖሪያቸው በኢየሩሳሌም ሆነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ኢዮሣፍጥ የእግዚአብሔርን ሕግ በመተላለፍ ወይም በከተማይቱ ኗሪዎች መካከል የሚነሣውን ሕግ ነክ ክርክር በሚመለከት ጉዳይ ሁሉ ይዳኙ ዘንድ ሌዋውያንን፥ ካህናትንና ከታወቁ የአገር ሽማግሌዎች አንዳንዶቹን በኢየሩሳሌም ሾመ፤ እነርሱም በኢየሩሳሌም ተቀመጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮሳፍጥ ድማ ኣብ ኢየሩሳሌም ሕጊ እግዚኣብሄር ክጠሓስ እንተሎን፥ ኣብ መንጎ ህዝቢ ባእሲ ኽልዓል እንተሎን፥ ምእንቲ ኽፈርዱ፥ ካብ ሌዋውያንን ካህናትን፥ ካብቶም ኣሕሉቕ ማይ ቤት ኣቦታት እስራኤልን ፈረድቲ ሸመ። ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ይቕመጡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮሳፋጥ ድማ ኣብ የሩሳሌም ብናይ እግዚኣብሄር ፍርድን ኣብ ባእስን ኪፈርዱ፡ ካብ ሌዋውያንን ካህናትን ካብቶም ሓላቑ ማይ ቤት ኣቦታት እስራኤልን ፈረድቲ ሾመ። ናብ የሩሳሌም ከኣ ተመልሱ። |