2 Chronicles 19:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ፈራዶ ድማ፡ ነቲ ኣብ ፍርዲ ምሳኻትኩም ዘሎ እግዚኣብሄር እምበር፡ ንሰብ ኣይኮንኩምን እትፈርዱ እሞ፡ ኣብ እትገብርዎ ተጠንቀቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፈራ​ጆ​ቹ​ንም፥ “ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንጂ ለሰው አት​ፈ​ር​ዱ​ምና፥ የፍ​ር​ድም ነገር ከእ​ና​ንተ ጋር ነውና የም​ታ​ደ​ር​ጉ​ትን ተመ​ል​ከቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈራጆቹንም። ለእግዚአብሔር እንጂ ለሰው አትፈርዱምና፥ እርሱም በፍርድ ነገር ከእናንተ ጋር ነውና የምታደርጉትን ተመልከቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈራጆቹንም እንዲህ አላቸው፦ “ለጌታ እንጂ ለሰው አትፈርዱምና፥ እርሱም በፍርድ ነገር ከእናንተ ጋር ነውና የምታደርጉትን ልብ ብላችሁ ተገንዘቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ዳናቶ፥ “ህንተንቱ ኦያባን ህንተንታ ኤርተ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ አሳዉ ፕርድክታ፤ መና ጎዳዉ ፕርዲታ። ህንተንቱ ፕርድያ ዎደ፥ እ ህንተናና ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I daannatoo, «Hinttenttu ootsiyaaban hinttentta erite. Ayaw gooppe, hinttenttu asaw pirddikkita; Med'inaa Godaw pirddiita. Hinttenttu pirddiyaa wode, I hinttenana de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi daannatas, «Intte pirdana pirday asas gidontta intte pirdiza wode ubbaan inttenara diza GODAAS gidida gishshas keehi naagettidi pirdite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ዳናታስ፥ «ኢንቴ ፒርዳና ፒርዳይ ኣሳስ ጊዶንታ ኢንቴ ፒርዲዛ ዎዴ ኡባን ኢንቴናራ ዲዛ ጎዳስ ጊዲዳ ጊሻስ ኬሂ ናጌቲዲ ፒርዲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ፥ “ህንተ ፕርደይ አሳሳ ግዶናሽን፥ ህንተ ፕርድያ ዎደ ጎዳይ ህንተራ ደእያ ግሾ ህንተ ፕርድያ ዎደ ናገትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako, “Hinte pirdey asasa gidonashin, hinte pirdiya wode Goday hintera de7iya gisho hinte pirdiya wode naagetite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አላቸው፤ “እናንተ የምትፈርዱት ለሰው ሳይሆን፣ ፍርድ በምትሰጡበት ጊዜ ሁሉ ከእናንተ ጋር ለሆነው ለእግዚአብሔር ስለሆነ፣ በምትሰጡት ውሳኔ ሁሉ ብርቱ ጥንቃቄ አድርጉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህ የሚል መመሪያም ሰጣቸው፦ “ፍርድ በምትሰጡበት ጊዜ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር መሆኑን በመገንዘብ ብርቱ ጥንቃቄ አድርጉ፤ እናንተ የምትፈርዱት ሰውን ለማስደሰት ሳይሆን ለእግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ፈረድቲ “ብዅሉ እትፈርድዎ ተጠንቀቑ፤ ክትፈርዱ እንተለኹም ምሳኻትኩም ንዘሎ ንእግዚኣብሄር ኢልኩም እምበር ንሰብ ኢልኩም ኣይኮነን።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ፈረድቲውን በሎም፡ ነቲ እትገብርዎ ዘበለ ጠምቱ፡ ናይ እግዚኣብሄር እምበር፡ ናይ ሰብ ኣይኰነን እትፈርዱ ዘሎኹም እሞ፡ ንሱ ኸኣ በቲ ናይ ፍርዲ ነገር ምሳኻትኩም እዩ።