2 Chronicles 19:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ፈራዶ ድማ፡ ነቲ ኣብ ፍርዲ ምሳኻትኩም ዘሎ እግዚኣብሄር እምበር፡ ንሰብ ኣይኮንኩምን እትፈርዱ እሞ፡ ኣብ እትገብርዎ ተጠንቀቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈራጆቹንም፥ “ለእግዚአብሔር እንጂ ለሰው አትፈርዱምና፥ የፍርድም ነገር ከእናንተ ጋር ነውና የምታደርጉትን ተመልከቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈራጆቹንም። ለእግዚአብሔር እንጂ ለሰው አትፈርዱምና፥ እርሱም በፍርድ ነገር ከእናንተ ጋር ነውና የምታደርጉትን ተመልከቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈራጆቹንም እንዲህ አላቸው፦ “ለጌታ እንጂ ለሰው አትፈርዱምና፥ እርሱም በፍርድ ነገር ከእናንተ ጋር ነውና የምታደርጉትን ልብ ብላችሁ ተገንዘቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ዳናቶ፥ “ህንተንቱ ኦያባን ህንተንታ ኤርተ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ አሳዉ ፕርድክታ፤ መና ጎዳዉ ፕርዲታ። ህንተንቱ ፕርድያ ዎደ፥ እ ህንተናና ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I daannatoo, «Hinttenttu ootsiyaaban hinttentta erite. Ayaw gooppe, hinttenttu asaw pirddikkita; Med'inaa Godaw pirddiita. Hinttenttu pirddiyaa wode, I hinttenana de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi daannatas, «Intte pirdana pirday asas gidontta intte pirdiza wode ubbaan inttenara diza GODAAS gidida gishshas keehi naagettidi pirdite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ዳናታስ፥ «ኢንቴ ፒርዳና ፒርዳይ ኣሳስ ጊዶንታ ኢንቴ ፒርዲዛ ዎዴ ኡባን ኢንቴናራ ዲዛ ጎዳስ ጊዲዳ ጊሻስ ኬሂ ናጌቲዲ ፒርዲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታኮ፥ “ህንተ ፕርደይ አሳሳ ግዶናሽን፥ ህንተ ፕርድያ ዎደ ጎዳይ ህንተራ ደእያ ግሾ ህንተ ፕርድያ ዎደ ናገትተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entako, “Hinte pirdey asasa gidonashin, hinte pirdiya wode Goday hintera de7iya gisho hinte pirdiya wode naagetite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አላቸው፤ “እናንተ የምትፈርዱት ለሰው ሳይሆን፣ ፍርድ በምትሰጡበት ጊዜ ሁሉ ከእናንተ ጋር ለሆነው ለእግዚአብሔር ስለሆነ፣ በምትሰጡት ውሳኔ ሁሉ ብርቱ ጥንቃቄ አድርጉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህ የሚል መመሪያም ሰጣቸው፦ “ፍርድ በምትሰጡበት ጊዜ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር መሆኑን በመገንዘብ ብርቱ ጥንቃቄ አድርጉ፤ እናንተ የምትፈርዱት ሰውን ለማስደሰት ሳይሆን ለእግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ፈረድቲ “ብዅሉ እትፈርድዎ ተጠንቀቑ፤ ክትፈርዱ እንተለኹም ምሳኻትኩም ንዘሎ ንእግዚኣብሄር ኢልኩም እምበር ንሰብ ኢልኩም ኣይኮነን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ፈረድቲውን በሎም፡ ነቲ እትገብርዎ ዘበለ ጠምቱ፡ ናይ እግዚኣብሄር እምበር፡ ናይ ሰብ ኣይኰነን እትፈርዱ ዘሎኹም እሞ፡ ንሱ ኸኣ በቲ ናይ ፍርዲ ነገር ምሳኻትኩም እዩ። |