2 Chronicles 19:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣባኻትኩም ግና ቍጥቋጥ ካብታ ምድሪ ኣወጊድኩምን ንኣምላኽ ክትደልዩ ልብኹም ስለ ዘዳለኹምን ሰናይ ነገር ተረኺብኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የማምለኪያ ዐፀዶችን ከምድረ ይሁዳ አስወግደሃልና፥ እግዚአብሔርንም ትፈልግ ዘንድ ልብህን አዘጋጅተሃልና መልካም ነገር ተገኝቶብሃል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የማምለኪያ ዐፀዶቹን ከምድር አስወግደሃልና፥ እግዚአብሔርንም ትፈልግ ዘንድ ልብህን አዘጋጅተሃልና መልካም ነገር ተገኝቶብሃል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የማምለኪያ ዐፀዶቹን ከምድሪቱ አስወግደሃልና፥ ጌታን ለመፈለግ ልብህን አዘጋጅተሃልና መልካም ነገር ተገኝቶብሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ አሼሮ ግያ ኤቃት ምስለቱዋ ጋድያፐ ድጌዳ ድራዉነ ጾሳ ኮያናዉ ነ ዎዛና ጊግሴዳ ድራዉ፥ ኔን ሎኦባ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, Asheero giyaa eek'atti misiletuwaa gadiyaappe diggeedda dirawunne S'oossaa koyanaw ne wozanaa giigisseedda diraw, neeni lo"obaa ootsaadda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka Asheero geetettiza eeqa xoossay misleta biittafe ne diggida gishshassinne Xoossaa koyanaas ne wozina giigsida gishshas neni lo7o ooththadasa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌታ ቢታፌ ኔ ዲጊዳ ጊሻሲኔ ጾሳ ኮያናስ ኔ ዎዚና ጊግሲዳ ጊሻስ ኔኒ ሎኦ ኦዳሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ አሼራ ኤቃ ምስለታ ቢታፈ ድግዳ ግሾነ ፆሳ ኮያናዉ ነ ዎዛና ጊግስዳ ግሾ ኔኒ ሎኦባ ኦዳሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, Asheera eeqa misileta biittafe diggida gishonne Xoossaa koyanaw ne wozanaa giigisida gisho neeni lo77oba oothadasa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ የአሼራን ዐምዶች ከምድሪቱ ስላስወገድህና እግዚአብሔርን ለመፈለግ ልብህን ስላዘጋጀህ፣ መልካም ነገር ተገኝቶብሃል”። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ ሆኖ አንዳንድ መልካም ነገር አድርገሃል፤ ይኸውም ሕዝቡ ያመልካት የነበረችውን አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስሎችን ሁሉ ከምድሪቱ አስወግደሃል፤ የእግዚአብሔርንም ፈቃድ ለይተህ ለመፈጸም ጥረት አድርገሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ንጣዖት ኣስታሮት ኻብዛ ምድሪ ስለ ዘወገድካን፥ ንእግዚኣብሄር ክትስዕብ ልብኻ ስለ ዘዳለኻን፥ ፅቡቕ ነገር ተረኺቡካ ኣሎ” ድማ በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ካብዛ ሃገር እዚኣ ንኣስታርተታት ኣርሐቕካ፡ ንልብኻውን ናብ ምድላይ ኣምላኽ መሊስካዮ ኢኻ እሞ፡ ጽቡቕ ነገር ተረኺቡካ ኣሎ። |