2 Chronicles 19:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣባኻትኩም ግና ቍጥቋጥ ካብታ ምድሪ ኣወጊድኩምን ንኣምላኽ ክትደልዩ ልብኹም ስለ ዘዳለኹምን ሰናይ ነገር ተረኺብኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀ​ዶ​ችን ከም​ድረ ይሁዳ አስ​ወ​ግ​ደ​ሃ​ልና፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ትፈ​ልግ ዘንድ ልብ​ህን አዘ​ጋ​ጅ​ተ​ሃ​ልና መል​ካም ነገር ተገ​ኝ​ቶ​ብ​ሃል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የማምለኪያ ዐፀዶቹን ከምድር አስወግደሃልና፥ እግዚአብሔርንም ትፈልግ ዘንድ ልብህን አዘጋጅተሃልና መልካም ነገር ተገኝቶብሃል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን የማምለኪያ ዐፀዶቹን ከምድሪቱ አስወግደሃልና፥ ጌታን ለመፈለግ ልብህን አዘጋጅተሃልና መልካም ነገር ተገኝቶብሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ አሼሮ ግያ ኤቃት ምስለቱዋ ጋድያፐ ድጌዳ ድራዉነ ጾሳ ኮያናዉ ነ ዎዛና ጊግሴዳ ድራዉ፥ ኔን ሎኦባ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, Asheero giyaa eek'atti misiletuwaa gadiyaappe diggeedda dirawunne S'oossaa koyanaw ne wozanaa giigisseedda diraw, neeni lo"obaa ootsaadda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka Asheero geetettiza eeqa xoossay misleta biittafe ne diggida gishshassinne Xoossaa koyanaas ne wozina giigsida gishshas neni lo7o ooththadasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌታ ቢታፌ ኔ ዲጊዳ ጊሻሲኔ ጾሳ ኮያናስ ኔ ዎዚና ጊግሲዳ ጊሻስ ኔኒ ሎኦ ኦዳሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ አሼራ ኤቃ ምስለታ ቢታፈ ድግዳ ግሾነ ፆሳ ኮያናዉ ነ ዎዛና ጊግስዳ ግሾ ኔኒ ሎኦባ ኦዳሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Asheera eeqa misileta biittafe diggida gishonne Xoossaa koyanaw ne wozanaa giigisida gisho neeni lo77oba oothadasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ የአሼራን ዐምዶች ከምድሪቱ ስላስወገድህና እግዚአብሔርን ለመፈለግ ልብህን ስላዘጋጀህ፣ መልካም ነገር ተገኝቶብሃል”።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሁሉ ሆኖ አንዳንድ መልካም ነገር አድርገሃል፤ ይኸውም ሕዝቡ ያመልካት የነበረችውን አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስሎችን ሁሉ ከምድሪቱ አስወግደሃል፤ የእግዚአብሔርንም ፈቃድ ለይተህ ለመፈጸም ጥረት አድርገሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ንጣዖት ኣስታሮት ኻብዛ ምድሪ ስለ ዘወገድካን፥ ንእግዚኣብሄር ክትስዕብ ልብኻ ስለ ዘዳለኻን፥ ፅቡቕ ነገር ተረኺቡካ ኣሎ” ድማ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ካብዛ ሃገር እዚኣ ንኣስታርተታት ኣርሐቕካ፡ ንልብኻውን ናብ ምድላይ ኣምላኽ መሊስካዮ ኢኻ እሞ፡ ጽቡቕ ነገር ተረኺቡካ ኣሎ።