2 Chronicles 19:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሁ ወዲ ሃናኒ እቲ ረኣዪ ድማ ኪቕበሎ ወጺኡ ንንጉስ ዮሳፋጥ ከምዚ በሎ፦ ንእኩያት ክትሕግዞምን ነቶም ንእግዚኣብሄር ዚጸልእዎዶ ከተፍቅሮምን ይግባእ፧ ስለዚ ቍጥዓ ካብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ይመጸካ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩ የአናኒ ልጅ ኢዩ ሊገናኘው ወጣ፤ ንጉሡንም ኢዮሣፍጥን፥ “ኀጢአተኛውን ታግዛለህን? ወይስ እግዚአብሔር የሚጠላውን ትወድዳለህን? ስለዚህም ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ ቍጣ መጥቶብሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባለ ራእዩ የአናኒ ልጅ ኢዩ ሊገናኘው ወጣ፥ ንጉሡንም ኢዮሣፍጥን። ከሐዲውን ታግዛለህን? ወይስ እግዚአብሔርን የሚጠሉትን ትወድዳለህን? ስለዚህም ነገር ከእግዚአብሔር ዘንድ ቍጣ ሆኖብሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባለ ራእዩ የአናኒ ልጅ ኢዩ ሊገናኘው ወጣ፥ ንጉሡንም ኢዮሣፍጥን እንዲህ አለው፦ “ከሐዲውን ታግዛለህን? ወይስ ጌታን የሚጠሉትን ትወድዳለህን? ስለዚህም ነገር ከጌታ ዘንድ ቁጣ ሆኖብሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያ ሀናና ናአይ ዬሁ አናና ጋከታናዉ ከሲደ፥ ካትያ ዮሳፌጻ፥ “ኔን ኢታቱዋ ማዳናዉ ዎይ መና ጎዳ እጽያዋንታ ሲቃናዉ በሲ? ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ሀንቁ ነ ቦላ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaa Hanaana na'ay Yeehu aanana gaketanaw kesiide, Kaatiyaa Yoosaafees'a, «Neeni iitatuwaa maaddanaw woy Med'inaa Godaa is's'iyaawantta siik'anaw bessii? Hewaa diraw, Med'inaa Godaa hank'k'uu ne bolla yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin nabe Hanaaniya naa Iyuy izara gayttanaas biidi Kawo Iyoosaafixe, «Neni iitata maaddanaas woykko GODAA ixxizayta siiqanaas bessizee? Hessa gishshas GODAA hanqoy ne bolla yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ናቤ ሃናኒያ ና ኢዩይ ኢዛራ ጋይታናስ ቢዲ ካዎ ኢዮሳፊጼ፥ «ኔኒ ኢታታ ማዳናስ ዎይኮ ጎዳ ኢጺዛይታ ሲቃናስ ቤሲዜ? ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ሃንቆይ ኔ ቦላ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆንጨ በእያ፥ አናና ናአይ እዩይ ካዋ እዮሳፈፃራ ጋሄታናዉ ከይድ፥ “ኔኒ ኢታታ ማዳናዉ ዎይኮ ጎዳ እፀይሳታ ዶሳናው በሲ? ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ሀንቆይ ነ ቦላ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qoncethi be7iya, Anaana na7ay Iyyuy kawa Iyosaafexara gahetanaw keyidi, “Neeni iitata maaddanaw woyko Godaa ixeyisata dosanaw bessii? Hessa gisho, Godaa hanqoy ne bolla yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባለ ራእዩ የአናኒ ልጅ ኢዩ ሊገናኘው ወጣ፤ እንዲህም አለው፣ “አንተ ክፉውን መርዳትህና እግዚአብሔርን የሚጠሉትን ማፍቀርህ ተገቢ ነውን? ስለዚህ የእግዚአብሔር ቍጣ ባንተ ላይ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሐናኒ ልጅ የሆነው ኢዩ ተብሎ የሚጠራው ነቢይ ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ለመገናኘት መጥቶ እንዲህ ሲል ገሠጸው፤ “አንተ ክፉዎችን መርዳትና እግዚአብሔርን ከሚጠሉት ጋር መተባበር መልካም ይመስልሃልን? ይህ ያደረግኸው ክፉ ነገር የእግዚአብሔር ቊጣ በአንተ ላይ እንዲወርድ አድርጎአል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ወዲ ኣናኒ እቲ ረኣዪ ኸዓ ኽራኸቦ ወፀ፦ “ንንጉስ ኢዮሳፍጥ ከዓ፥ ነቲ ከሓዲዶ ትሕግዝ ኣለኻ ወይ ነቶም ንእግዚኣብሄር ዝፀልእዎ ኽትፈትዎም ግቡእዶ ይመስለካ? በዝ ነገር እዙይ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኻ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ረኣዪ የሁ ወዲ ሓናኒ ኸኣ ኪራኸቦ ወጸ። ንንጉስ ዮሳፋጥ ድማ በሎ፡ ንረሲእዶ ኽትሕግዞ፡ ነቶም ንእግዚኣብሄር ዚጸልእዎኸ ኽትፈትዎም ኢኻ በዚ ነገር እዚ ኻብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኲራ ኣብ ልዕሌኻ ኣሎ። |