2 Chronicles 18:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ እስራኤልን ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳን ድማ ክዳውንቶም ተኸዲኖም ኣብ ዝፋኑ ኣቐመጡ፣ ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ድማ ኣብ ባዶ ቦታ ተቐመጡ። ኵሎም ነብያት ድማ ኣብ ቅድሚኦም ተነበዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ልብሰ መንግሥት ለብሰው በሰማርያ በር መግቢያ አጠገብ በአደባባይ በዙፋኖቻቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያትም ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሳፍጥ ልብሰ መንግሥት ለብሰው በሰማሪያ በር መግቢያ አጠገብ በአደባባይ በዙፋኖቻቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያትም ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ልብሰ መንግሥት ለብሰው በሰማርያ በር መግቢያ አጠገብ በአደባባይ በዙፋኖቻቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያትም ሁሉ በፊታቸው ትንቢትን ይናገሩ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲነ ይሁዳ ካቲ ዮሳፌጸ፥ ባረንቱ ካዉተ ማዩዋ ማዪደ፥ ሳማርያ ካታማ ገልያ ፐንግያን ባረንቱ ካዉተ አራታን ኡቴድኖ፤ ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱ ኡንቱንቱ ስንን ትምቢትያ ኦዲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatiinne Yihudaa Kaatii Yoosaafees'e, barenttu kawutetsaa mayuwaa mayyiide, Samaariyaa katamaa geliyaa penggiyaan barenttu kawutetsaa araatan utteeddino; timbbitiyaa odiyaa ubbatuu unttunttu sintsan timbbitiyaa odiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoynne Yuhuda kawo Iyoosaafixey bantta kawoteththa may7o may7idi Samaariya katama geliza pengen diza balen bantta kawoteththa araatan uttiin nabeti ubbay istta sinththan tinbite yooteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎይኔ ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼይ ባንታ ካዎቴ ማይኦ ማይኢዲ ሳማሪያ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌን ዲዛ ባሌን ባንታ ካዎቴ ኣራታን ኡቲን ናቤቲ ኡባይ ኢስታ ሲንን ቲንቢቴ ዮቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይነ ይሁዳ ካዎይ እዮሳፈፅ ካዎ ማኦ ማእድ፥ ሳማረ ካታማ ገልያ ፐንገን ባንታ አራታን ኡትን ናበት ኡባይ ኤንታ ስንን ትንብተ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoynne Yihuda kawoy Iyosaafexi kawo ma7o ma7idi, Samaare katamaa geliya pengen banta araatan uttin nabeti ubbay enta sinthan tinbite odoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ልብሰ መንግሥታቸውን ለብሰው፣ በሰማርያ ቅጥር በር መግቢያ አጠገብ ባለው ዐውድማ ላይ በየዙፋናቸው ተቀምጠው፣ ነቢያቱ ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ጊዜ ሁለቱ ነገሥታት ልብሰ መንግሥታቸውን ለብሰው በሰማርያ ቅጽር በር አጠገብ በውጪ በኩል በሚገኘው አውድማ በየዙፋናቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቱም ሁሉ በነገሥታቱ ፊት ሆነው የትንቢት ቃል ይናገሩ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ንጉስ እስራኤልን ኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳን ልብሰ መንግስቶም ለቢሶም ኣብ ዘዙፋኖም ኣብ ኣፍ ደገ ሰማርያ ኣብ ዘሎ ኣደባባይ ተቐሚጦም ነበሩ። ኵሎም እቶም ነቢያት ድማ ኣብ ቅድሚኣቶም ኮይኖም ይንበዩ ነበሩ። |