2 Chronicles 18:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ እስራኤል ድማ ንሓደ ኻብ ባሮቱ ጸዊዑ፡ ቀልጢፍኩም ንሚክያ ወዲ ኢምላ ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ አንድ ጃን​ደ​ረባ ጠርቶ፥ “የይ​ም​ላን ልጅ ሚክ​ያ​ስን ፈጥ​ነህ አም​ጣው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ንጉሥ አንድ ጃንደረባ ጠርቶ። የይምላን ልጅ ሚክያስን ፈጥነህ አምጣው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ንጉሥ አንድ ጃንደረባ ጠርቶ፦ “የይምላን ልጅ ሚክያስን ፈጥነህ አምጣው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ ካቲ ባረ ኦሳንቻቱዋፐ እቱዋ ጼሲደ፥ “ይምላ ናኣ ምካያ ኤለካ አካደ ያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa kaatii bare oosanchchatuwaappe ittuwaa s'eesiide, «Yimila na'aa Mikaaya ellekka akkaade ya» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Isra7eele kawozi ba shuumetappe issaa xeygidi, «Baada Yimila naa Mikiyaasa eeson ekka ya» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ካዎዚ ባ ሹሜታፔ ኢሳ ጼይጊዲ፥ «ባዳ ዪሚላ ና ሚኪያሳ ኤሶን ኤካ ያ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ ባ ሞርናታፐ እሱዋ ፄግድ፥ “ይምላ ናኣ ምክያሳ ኤለ ኤካዳ ያ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy ba moorinatape issuwa xeegidi, “Yimila na7aa Mikiyaasa elle ekada ya” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤልም ንጉሥ ከሹማምቱ አንዱን ጠርቶ “ሂድና የይምላን ልጅ ሚካያን በፍጥነት አምጣው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ንጉሥ አክዓብ ባለሟሎቹ ከሆኑት ባለሥልጣኖች አንዱን ጠርቶ “ሚክያስን ፈልገህ በማግኘት በፍጥነት እንዲመጣ አድርግ” ሲል አዘዘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ንሓደ ኻብቶም ሹመኛታቱ ፀዊዑ “ንሚክያስ ወዲ ይምላ ቐልጢፍካ ኣምፅኣዮ” ኢሉ ኣዘዞ።