2 Chronicles 18:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንዮሳፋጥ በሎ፦ ብእኡ ኣቢልና ንእግዚኣብሄር ክንማኸሮ እንኽእል ሓደ ሰብኣይ ተወሰኸ። ኣነ ግና ጸሊአዮ፤ ንሱ ወትሩ ክፉእ እምበር ጽቡቕ ተነቢዩለይ ኣይፈልጥን እዩ እሞ፤ እዚ ሚክያስ ወዲ ኢምላ እዩ። ዮሳፋጥ ድማ፡ ንጉስ ከምኡ ኣይትበል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን፥ “እግዚአብሔርን የምንጠይቅበት አንድ ሰው አለ፤ ነገር ግን ሁልጊዜ ክፉ እንጂ ከቶ መልካም ትንቢት አይናገርልኝምና እጠላዋለሁ፤ እርሱም የይምላ ልጅ ሚክያስ ነው” አለው። ኢዮሣፍጥም፥ “ንጉሡ እንዲህ አይበል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። እግዚአብሔርን የምንጠይቅበት አንድ ሰው አለ፤ ነገር ግን ሁል ጊዜ ክፉ እንጂ ከቶ መልካም ትንቢት አይነግርልኝምና እጠላዋለሁ፤ እርሱም የይምላ ልጅ ሚክያስ ነው አለው። ኢዮሳፍጥም። ንጉሥ እንዲህ አይበል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን እንዲህ አለው፦ “ጌታን የምንጠይቅበት አንድ ሰው አለ፤ ነገር ግን ሁልጊዜ ስለ እኔ ክፉ እንጂ ከቶ መልካም ትንቢት አይናገርምና እጠላዋለሁ፤ እርሱም የይምላ ልጅ ሚክያስ ነው።” ኢዮሣፍጥም፦ “ንጉሡ እንዲህ አይበል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ዮሳፌጻዉ ዛሪደ፥ “ኑን አ ባጋና መና ጎዳ ኦቻናዉ ዳንዳይያ እት ሀራ ብታኒ ደኤ፤ እ ይምላ ናኣ ምካያ። ሽን ታን አ እጻይ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ኡባ ዎደካ ታዋ ኢታባ ኦዴፐ አትና፥ ሎኦባ ኦድ ኤረና” ያጌዳ። ዮሳፌጸ፥ “ካቲ ሄዋዳን ጎፖ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii Yoosaafees'aw zaariide, «Nuuni Aa baggana Med'inaa Godaa oochchanaw danddayiyaa itti hara bitanii de'ee; I Yimila na'aa Mikaaya. Shin taani Aa is's'ay; ayaw gooppe, I ubbaa wodekka tawaa iitabaa odeeppe attina, lo"obaa odi erenna» yaageedda. Yoosaafees'e, «Kaatii hewaadan gooppo!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawozi Iyoosaafixes, «Nuni iza baggara GODAA shene oychchanaas issi asi duussaa dees; gido attiin izi ubba wodekka ta gishshas iita miish yooteessife attiin lo7o miish yooti erontta gishshas ta iza ixxays; hessika Yimila naa Mikiyaasa» gides. Iyoosaafixey, «Kawoy hessa mala gaanaas bessenna!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎዚ ኢዮሳፊጼስ፥ «ኑኒ ኢዛ ባጋራ ጎዳ ሼኔ ኦይቻናስ ኢሲ ኣሲ ዱሳ ዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኡባ ዎዴካ ታ ጊሻስ ኢታ ሚሽ ዮቴሲፌ ኣቲን ሎኦ ሚሽ ዮቲ ኤሮንታ ጊሻስ ታ ኢዛ ኢጻይስ፤ ሄሲካ ዪሚላ ና ሚኪያሳ» ጊዴስ። ኢዮሳፊጼይ፥ «ካዎይ ሄሳ ማላ ጋናስ ቤሴና!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ እዮሳፈፃኮ፥ “ኑ እያ ባጋራ ጎዳ ኦይቻናዉ ዳንዳእያ ሀራ ናበይ ይምላ ናአይ ምክያስ ደኤስ። ሽን እ ኡባ ዎደ ታዉ ኢታባ ኦዴስፐ አትሽን፥ ሎኦባ ኦድ ኤሮና ግሾ ታ እያ ዶስከ” ያግስ። እዮሳፈፅ፥ “ካዎይ ሀይሳዳ ጋናዉ በሰና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy Iyosaafexako, “Nu iya baggara Godaa oychanaw danda7iya hara nabey Yimila na7ay Mikiyaasi de7ees. Shin I ubba wode taw iitabaa odeesipe attishin, lo77oba odi eronna gisho ta iya dosike” yaagis. Iyosaafexi, “Kawoy haysada gaanaw bessenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ንጉሥ ለኢዮሣፍጥ፣ “መኖሩንማ በእርሱ አማካይነት የእግዚአብሔርን ፈቃድ የምንጠይቅበት አንድ ሰው አሁንም አለ፤ ነገር ግን ምንጊዜም ቢሆን ስለ እኔ ክፉ እንጂ ደግ ትንቢት ስለማይናገር እጠላዋለሁ፤ እርሱም የይምላ ልጅ ሚካያ ነው” ሲል መለሰ። ኢዮሣፍጥም፣ “ንጉሥ እንዲህ ማለት አይገባውም” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አክዓብም “የይምላ ልጅ የሆነ ሚክያስ ተብሎ የሚጠራ ሌላም ነቢይ አለ፤ ነገር ግን እርሱ ምንጊዜም ቢሆን ስለ እኔ ክፉ እንጂ መልካም የትንቢት ቃል ስለማይናገር እርሱን አልወደውም” ሲል መለሰለት። ኢዮሣፍጥም “አንተ ይህን ማለት አይገባህም!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ከዓ ንኢዮሳፍጥ “ብእኡ ጌርና ንእግዚኣብሄር ክንጥይቐሉ እንኽእል ካልእ ሰብ እባ ኣሎ፤ ንሱ ኸዓ ሚክያስ ወዲ ዪምላ እዩ። ግና ንሱ ንኣይ ኵልሻዕ ክፉእ እምበር፥ ፅቡቕ ኣይንበየለይን እዩሞ፥ ኣነ እፀልኦ እየ” በሎ። ኢዮሳፍጥ ግና “ኣይፋልካን ንጉስ፥ ከምኡ ኣይትበል” በሎ። |