2 Chronicles 18:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሳፋጥ ግና ከምዚ በለ፦ “ንእኡ ኽንመኻኸርሲ፡ ኣብዚ ነብዪ እግዚኣብሄርዶ ኣይኰነን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮሣፍጥ ግን፥ “እንጠይቀው ዘንድ የእግዚአብሔር ነቢይ የሆነ ሌላ ሰው በዚህ አይገኝምን?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮሣፍጥ ግን። እንጠይቀው ዘንድ የእግዚአብሔርን ነቢይ የሆነ ሌላ ሰው በዚህ አይገኝምን? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮሣፍጥ ግን፦ “እንድንጠይቀው የጌታ ነቢይ የሆነ ሌላ ሰው በዚህ አይገኝምን?” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዮሳፌጸ፥ “ኑን መና ጎዳ ኦቻናዉ ዳንዳይያ ትምቢትያ ኦድያ ሀራ አሳይ ሀዋን ባዌ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yoosaafees'e, «Nuuni Med'inaa Godaa oochchanaw danddayiyaa timbbitiyaa odiyaa hara Asay hawaan baawee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixey gidikko, «Nuni oychchana mala GODAA nabey haray deennee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይ ጊዲኮ፥ «ኑኒ ኦይቻና ማላ ጎዳ ናቤይ ሃራይ ዴኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እዮሳፈፅ፥ “ኑ ጎዳ ኦይቻናዉ ዳንዳእያ ሀራ ናበይ ሀይሳን ባዌ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Iyosaafexi, “Nu Godaa oychanaw danda7iya hara nabey haysan baawee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮሣፍጥ ግን፣ “እንጠይቀው ዘንድ ሌላ የእግዚአብሔር ነቢይ እዚህ የለምን?” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮሣፍጥ ግን “በእርሱ አማካይነት የእግዚአብሔርን ፈቃድ የምንጠይቅበት ሌላ ነቢይ በዚህ የለምን?” ሲል ጠየቀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ይሁዳ ኢዮሳፍጥ ከዓ “ክንጥይቖ እንኽእል ካልእ ነቢይ እግዚኣብሄርዶ ኣብዙይ የለን እዩ?” በለ። |