2 Chronicles 18:6 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሳፋጥ ግና ከምዚ በለ፦ “ንእኡ ኽንመኻኸርሲ፡ ኣብዚ ነብዪ እግዚኣብሄርዶ ኣይኰነን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​ሣ​ፍጥ ግን፥ “እን​ጠ​ይ​ቀው ዘንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነቢይ የሆነ ሌላ ሰው በዚህ አይ​ገ​ኝ​ምን?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮሣፍጥ ግን። እንጠይቀው ዘንድ የእግዚአብሔርን ነቢይ የሆነ ሌላ ሰው በዚህ አይገኝምን? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮሣፍጥ ግን፦ “እንድንጠይቀው የጌታ ነቢይ የሆነ ሌላ ሰው በዚህ አይገኝምን?” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዮሳፌጸ፥ “ኑን መና ጎዳ ኦቻናዉ ዳንዳይያ ትምቢትያ ኦድያ ሀራ አሳይ ሀዋን ባዌ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Yoosaafees'e, «Nuuni Med'inaa Godaa oochchanaw danddayiyaa timbbitiyaa odiyaa hara Asay hawaan baawee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoosaafixey gidikko, «Nuni oychchana mala GODAA nabey haray deennee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሳፊጼይ ጊዲኮ፥ «ኑኒ ኦይቻና ማላ ጎዳ ናቤይ ሃራይ ዴኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እዮሳፈፅ፥ “ኑ ጎዳ ኦይቻናዉ ዳንዳእያ ሀራ ናበይ ሀይሳን ባዌ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Iyosaafexi, “Nu Godaa oychanaw danda7iya hara nabey haysan baawee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሣፍጥ ግን፣ “እንጠይቀው ዘንድ ሌላ የእግዚአብሔር ነቢይ እዚህ የለምን?” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮሣፍጥ ግን “በእርሱ አማካይነት የእግዚአብሔርን ፈቃድ የምንጠይቅበት ሌላ ነቢይ በዚህ የለምን?” ሲል ጠየቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ይሁዳ ኢዮሳፍጥ ከዓ “ክንጥይቖ እንኽእል ካልእ ነቢይ እግዚኣብሄርዶ ኣብዙይ የለን እዩ?” በለ።