2 Chronicles 18:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ንጉስ እስራኤል ኣርባዕተ ሚእቲ ሰብ ነብያት ጸዊዑ፡ ናብ ራሞት ኣብ ጊልዓድዶ ክንዋጋእ ኢና፡ ወይስ ደው ክብል እየ በሎም። ንሳቶም ድማ፡ ደይብ፤ ኣምላኽ ኣብ ኢድ ንጉስ ኪህቦ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ከነ​ቢ​ያቱ አራት መቶ ሰዎ​ችን ሰብ​ስቦ፥ “ወደ ሬማት ዘገ​ለ​ዓድ ለሰ​ልፍ ልሂ​ድን? ወይስ ልቅር?” አላ​ቸው። እነ​ር​ሱም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በን​ጉሥ እጅ አሳ​ልፎ ይሰ​ጣ​ታ​ልና ውጣ” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ንጉሥ ነቢያቱን አራት መቶ ሰዎች ሰብስቦ። ወደ ሬማት ዘገለዓድ ለሰልፍ ልሂድን? ወይስ ልቅር? አላቸው። እነርሱም። እግዚአብሔር በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና ውጣ አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ንጉሥ አራት መቶ ነቢያትን ሰብስቦ፦ “ወደ ሬማት ዘገለዓድ ለጦርነት እንሂድን? ወይስ ልቅር?” አላቸው። እነርሱም፦ “ጌታ በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና ውጣ” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲ ትምቢትያ ኦድያ ኦይዱ ጼቱ አሳቱዋ ሺሺደ፥ “ታን ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማ ኦላናዉ ቦ ቦፖ?” ያጊደ ኡንቱንታ ኦቼዳ። ኡንቱንቱ፥ “ባ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ሄ ካታማ ካትያ ኩሽያን አደ እማና” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa kaatii timbbitiyaa odiyaa oyddu s'eetu asatuwaa shiishshiide, «Taani Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamaa olanaw boo booppoo?» yaagiide unttuntta oochcheedda. Unttunttu, «Ba; ayaw gooppe, S'oossay he katamaa kaatiyaa kushiyan aatsiide immana» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele kawozi tinbite yootiza 400 nabeta shiishshidi, «Tani Gala7aaden diza Eramoote katamaa olanaas booyee booppoo?» giidi istta oychchides. Histtiin istti, «Xoossay he katamaza kawo kushen aaththi immana gishshas ba!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ካዎዚ ቲንቢቴ ዮቲዛ 400 ናቤታ ሺሺዲ፥ «ታኒ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማ ኦላናስ ቦዬ ቦፖ?» ጊዲ ኢስታ ኦይቺዴስ። ሂስቲን ኢስቲ፥ «ጾሳይ ሄ ካታማዛ ካዎ ኩሼን ኣ ኢማና ጊሻስ ባ!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ ኦይዱ ፄቱ ናበታ ሺሽድ፥ “ታ ጋላዳን ደእያ ራሞታ ኦላናዉ ቦየ ቦፖ?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ፥ “ባ፤ ፆሳይ ነ ኩሸን አድ እማና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy oyddu xeetu nabeta shiishidi, “Ta Galadan de7iya Raamota olanaw booye boopo?” yaagidi oychis. Enti, “Ba; Xoossay ne kushen aathidi immana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ አራት መቶ ነቢያትን በአንድነት ሰብስቦ፣ “ሬማት ዘገለዓድን ለመውጋት ልሂድን ወይስ ልቅር?” ሲል ጠየቃቸው። እነርሱም፣ “እግዚአብሔር በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና ሂድ” ብለው መለሱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ አክዓብ ቊጥራቸው አራት መቶ የሆነውን ነቢያት ጠርቶ “ወደ ራሞት ሄጄ ጦርነት ልክፈትን? ወይስ ልተው?” ሲል ጠየቃቸው። እነርሱም “ሄደህ አደጋ ጣልባት፤ እግዚአብሔርም ድልን ያቀዳጅሃል” ሲሉ መለሱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ እስራኤል ኣክኣብ ነቶም ኣርባዕተ ሚእቲ ዝኾኑ ነቢያት ኣኪቡ “ናብ ሬማት ዘገለዓድ ንውግእ ክንከይድዶ ወይ ክንተርፍ?” በሎም። ንሳቶም ከዓ “እግዚኣብሄር ናብ ኢድ ንጉስ ኣሕሊፉ ኽህቦም እዩሞ ደይብ” በልዎ።