2 Chronicles 18:31 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓለቓ ሰረገላታት ድማ ንዮሳፋጥ ምስ ረኣይዎ፡ እዚ ንጉስ እስራኤል እዩ። ስለዚ ክዋግኡ ከበብዎ፡ ዮሳፋጥ ግና ጨደረ፡ እግዚኣብሄር ድማ ረድኦ። እግዚኣብሔር ድማ ካብኡ ክረሓቁ ተማሕጸኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ረ​ገ​ሎ​ችም አለ​ቆች ኢዮ​ሣ​ፍ​ጥን ባዩ ጊዜ፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ነው” አሉ፤ ሊጋ​ጠ​ሙ​ትም ከበ​ቡት፤ ኢዮ​ሣ​ፍጥ ግን ጮኸ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አዳ​ነው፤ አም​ላ​ኩም ከእ​ርሱ መለ​ሳ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰረገሎችም አለቆች ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ። የእስራኤል ንጉሥ ነው አሉ፥ ሊጋጠሙትም ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥ ግን ጮኸ፥ እግዚአብሔርም ረዳው፥ አምላኩም ከእርሱ መለሳቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰረገሎችም አለቆች ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ፦ “የእስራኤል ንጉሥ ነው” አሉ፥ ሊወጉትም ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥ ግን ጮኸ፥ ጌታም ረዳው፥ አምላኩም ከእርሱ መለሳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፓራ ጋረቱዋ አዛዝያዋንቱ ዮሳፌጻ በኤዳ ዎደ፥ “ሀዌ እስራኤልያ ካትያ” ያጌድኖ። አናና ኦለታናዉ ስሜድኖ። ዮሳፌጸ ዋሴዳ፤ መና ጎዳይ ጾሳይ አ ማዲደ፥ ኡንቱንታ ጉየ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Paraa gaaretuwaa azaziyaawanttu Yoosaafees'a be'eedda wode, «Hawe Israa'eeliyaa kaatiyaa» yaageeddino. Aanana olettanaw simmeeddino. Yoosaafees'e waasseedda; Med'inaa Goday S'oossay Aa maaddiide, unttuntta guyye zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Para-gaareta azazizayti Iyoosaafixe be7idi, «Hayssi Isra7eele kawo» giidi iza caddanaas giddoththida; histtiin Iyoosaafixey waassides; GODAYKKA iza maaddides; Xoossi istta iza bollafe guye zaarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፓራ-ጋሬታ ኣዛዚዛይቲ ኢዮሳፊጼ ቤኢዲ፥ «ሃይሲ ኢስራኤሌ ካዎ» ጊዲ ኢዛ ጫዳናስ ጊዶዳ፤ ሂስቲን ኢዮሳፊጼይ ዋሲዴስ፤ ጎዳይካ ኢዛ ማዲዴስ፤ ጾሲ ኢስታ ኢዛ ቦላፌ ጉዬ ዛሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓራ ጋረታ ኪተይሳት እዮሳፈፃ በእዳ ዎደ፥ “ሀይስ እስራኤለ ካዋ” ያግድ እያራ ኦለታናዉ ስምዶሶና። እዮሳፈፅ ዋስን ጎዳይ እያ ማድድ ኤንታ ኩሸፐ አሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Para gaareta kiitteysati Iyosaafexa be7ida wode, “Haysi Isra7eele kawa” yaagidi iyara oletanaw simmidosona. Iyosaafexi waassin Goday iya maaddidi enta kushepe ashshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሠረገላው አዛዦችም ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ፣ “የእስራኤል ንጉሥ ይህ ነው” ብለው አሰቡ፤ ሊወጉትም ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥ ግን ጮኸ፤ እግዚአብሔርም ረዳው፤ አምላክም ከእርሱ መለሳቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ ስለ መሰላቸው በእርሱ ላይ አደጋ ለመጣል ከበቡት፤ ነገር ግን ኢዮሣፍጥ ጮኸ፤ እግዚአብሔር አምላክም ከእነርሱ እጅ በመታደግ አዳነው፤ እነርሱም በእርሱ ላይ አደጋ ከመጣል ተገቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣሕሉቕ ሰረገላታት ድማ፥ ንኢዮሳፍጥ ምስ ረአይዎ “እዙይ ርግፅ እቲ ንጉስ እስራኤል እዩ” በሉ፤ ክዋግእዎ ኸዓ ኸበብዎ ኢዮሳፍጥ ግና ኣእወየ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ኸድሕኖ ኢሉ ንፀላእቱ ኻብኡ መለሶም።