2 Chronicles 18:31 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓለቓ ሰረገላታት ድማ ንዮሳፋጥ ምስ ረኣይዎ፡ እዚ ንጉስ እስራኤል እዩ። ስለዚ ክዋግኡ ከበብዎ፡ ዮሳፋጥ ግና ጨደረ፡ እግዚኣብሄር ድማ ረድኦ። እግዚኣብሔር ድማ ካብኡ ክረሓቁ ተማሕጸኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰረገሎችም አለቆች ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ፥ “የእስራኤል ንጉሥ ነው” አሉ፤ ሊጋጠሙትም ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥ ግን ጮኸ፤ እግዚአብሔርም አዳነው፤ አምላኩም ከእርሱ መለሳቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰረገሎችም አለቆች ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ። የእስራኤል ንጉሥ ነው አሉ፥ ሊጋጠሙትም ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥ ግን ጮኸ፥ እግዚአብሔርም ረዳው፥ አምላኩም ከእርሱ መለሳቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰረገሎችም አለቆች ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ፦ “የእስራኤል ንጉሥ ነው” አሉ፥ ሊወጉትም ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥ ግን ጮኸ፥ ጌታም ረዳው፥ አምላኩም ከእርሱ መለሳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓራ ጋረቱዋ አዛዝያዋንቱ ዮሳፌጻ በኤዳ ዎደ፥ “ሀዌ እስራኤልያ ካትያ” ያጌድኖ። አናና ኦለታናዉ ስሜድኖ። ዮሳፌጸ ዋሴዳ፤ መና ጎዳይ ጾሳይ አ ማዲደ፥ ኡንቱንታ ጉየ ዛሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Paraa gaaretuwaa azaziyaawanttu Yoosaafees'a be'eedda wode, «Hawe Israa'eeliyaa kaatiyaa» yaageeddino. Aanana olettanaw simmeeddino. Yoosaafees'e waasseedda; Med'inaa Goday S'oossay Aa maaddiide, unttuntta guyye zaareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Para-gaareta azazizayti Iyoosaafixe be7idi, «Hayssi Isra7eele kawo» giidi iza caddanaas giddoththida; histtiin Iyoosaafixey waassides; GODAYKKA iza maaddides; Xoossi istta iza bollafe guye zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራ-ጋሬታ ኣዛዚዛይቲ ኢዮሳፊጼ ቤኢዲ፥ «ሃይሲ ኢስራኤሌ ካዎ» ጊዲ ኢዛ ጫዳናስ ጊዶዳ፤ ሂስቲን ኢዮሳፊጼይ ዋሲዴስ፤ ጎዳይካ ኢዛ ማዲዴስ፤ ጾሲ ኢስታ ኢዛ ቦላፌ ጉዬ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራ ጋረታ ኪተይሳት እዮሳፈፃ በእዳ ዎደ፥ “ሀይስ እስራኤለ ካዋ” ያግድ እያራ ኦለታናዉ ስምዶሶና። እዮሳፈፅ ዋስን ጎዳይ እያ ማድድ ኤንታ ኩሸፐ አሽስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Para gaareta kiitteysati Iyosaafexa be7ida wode, “Haysi Isra7eele kawa” yaagidi iyara oletanaw simmidosona. Iyosaafexi waassin Goday iya maaddidi enta kushepe ashshis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሠረገላው አዛዦችም ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ፣ “የእስራኤል ንጉሥ ይህ ነው” ብለው አሰቡ፤ ሊወጉትም ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥ ግን ጮኸ፤ እግዚአብሔርም ረዳው፤ አምላክም ከእርሱ መለሳቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ንጉሥ ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ የእስራኤል ንጉሥ ስለ መሰላቸው በእርሱ ላይ አደጋ ለመጣል ከበቡት፤ ነገር ግን ኢዮሣፍጥ ጮኸ፤ እግዚአብሔር አምላክም ከእነርሱ እጅ በመታደግ አዳነው፤ እነርሱም በእርሱ ላይ አደጋ ከመጣል ተገቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣሕሉቕ ሰረገላታት ድማ፥ ንኢዮሳፍጥ ምስ ረአይዎ “እዙይ ርግፅ እቲ ንጉስ እስራኤል እዩ” በሉ፤ ክዋግእዎ ኸዓ ኸበብዎ ኢዮሳፍጥ ግና ኣእወየ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ኸድሕኖ ኢሉ ንፀላእቱ ኻብኡ መለሶም። |