2 Chronicles 18:30 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ኣራም ድማ ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ኣዘዝቲ ሰረገላታት ከምዚ ኢሉ ኣዘዞም፦ ምስ ንጉስ እስራኤል ጥራይ እንተ ዘይኰይኑ፡ ምስ ንኣሽቱን ዓበይትን ኣይትዋጋኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ያም ንጉሥ ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ትን የሰ​ረ​ገ​ሎ​ቹን አለ​ቆች፦ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ በቀር ትንሽ ቢሆን ወይም ትልቅ ከማ​ና​ቸ​ውም ጋር አት​ጋ​ጠሙ ብሎ አዝዞ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሶርያም ንጉሥ የሰረገሎቹን አለቆች። ከእስራኤል ንጉሥ በቀር ትንሽ ቢሆን ወይም ትልቅ ከማናቸውም ጋር አትጋጠሙ ብሎ አዝዞ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሶርያም ንጉሥ የሰረገሎቹን አለቆች እንዲህ ብሎ አዝዞ ነበር፦ “ከእስራኤል ንጉሥ በቀር ትንሽ ቢሆን ወይም ትልቅ ከማናቸውም ጋር አትዋጉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶርያ ካቲ ባረ ፓራ ጋረቱዋ አዛዝያ አሳቱዋ፥ “ግታትና ጉጽና፥ ሀራ አሳ ኦናናካ ኦለቶፕተ፤ እስራኤልያ ካትያ ጻላላና ኦለትተ” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sooriyaa kaatii bare paraa gaaretuwaa azaziyaa asatuwaa, «Gitatina guus's'ina, hara asaa oonanakka olettoppite; Israa'eeliyaa kaatiyaa s'alalana olettite» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Aaraame kawoy ba para-gaareta azazizayta, «Isra7eele kawo xalla olite attiin hara guuth gidiin gita asara olettofte» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኣራሜ ካዎይ ባ ፓራ-ጋሬታ ኣዛዚዛይታ፥ «ኢስራኤሌ ካዎ ጻላ ኦሊቴ ኣቲን ሃራ ጉ ጊዲን ጊታ ኣሳራ ኦሌቶፍቴ» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶረ ካዎይ ባ ፓራ ጋረታ ኪትያ አሳታኮ፥ “ግታ ግድን ጉ፥ ሀራ ኦደራካ ኦለቶፍተ፤ እስራኤለ ካዋ ፃላላ ኮይድ ዎተ” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soore kawoy ba para gaareta kiittiya asatako, “Gita gidin guuthi, hara ooderaka oletofite; Isra7eele kawa xalaala koyidi wodhite” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ የሶርያ ንጉሥ የሠረገላ አዛዦቹን፣ “ከእስራኤል ንጉሥ በቀር፣ ትንሽም ሆነ ትልቅ ከሌላ ከማንም ጋር አትዋጉ” ብሎ አዘዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሶርያ ንጉሥም “የእስራኤል ንጉሥ አክዓብን ነጥላችሁ ግደሉ እንጂ በሌላ በማንም ላይ አደጋ አትጣሉ” ሲል ለሠረገላ ጦር አዛዦች ትእዛዝ አስተላለፈ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሶርያ ኸዓ ነቶም ኣሕሉቕ ሰረገላታቱ “ንንጉስ እስራኤል ጥራሕ ደኣ እምበር፥ ምስ ንእሽተይ ኮነ ምስ ዓብዪ ኣይትዋግኡ” ኢሉ ኣዚዙዎም ነበረ።