2 Chronicles 18:30 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ኣራም ድማ ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ኣዘዝቲ ሰረገላታት ከምዚ ኢሉ ኣዘዞም፦ ምስ ንጉስ እስራኤል ጥራይ እንተ ዘይኰይኑ፡ ምስ ንኣሽቱን ዓበይትን ኣይትዋጋኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሶርያም ንጉሥ ከእርሱ ጋር የነበሩትን የሰረገሎቹን አለቆች፦ ከእስራኤልም ንጉሥ በቀር ትንሽ ቢሆን ወይም ትልቅ ከማናቸውም ጋር አትጋጠሙ ብሎ አዝዞ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሶርያም ንጉሥ የሰረገሎቹን አለቆች። ከእስራኤል ንጉሥ በቀር ትንሽ ቢሆን ወይም ትልቅ ከማናቸውም ጋር አትጋጠሙ ብሎ አዝዞ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሶርያም ንጉሥ የሰረገሎቹን አለቆች እንዲህ ብሎ አዝዞ ነበር፦ “ከእስራኤል ንጉሥ በቀር ትንሽ ቢሆን ወይም ትልቅ ከማናቸውም ጋር አትዋጉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶርያ ካቲ ባረ ፓራ ጋረቱዋ አዛዝያ አሳቱዋ፥ “ግታትና ጉጽና፥ ሀራ አሳ ኦናናካ ኦለቶፕተ፤ እስራኤልያ ካትያ ጻላላና ኦለትተ” ያጊደ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sooriyaa kaatii bare paraa gaaretuwaa azaziyaa asatuwaa, «Gitatina guus's'ina, hara asaa oonanakka olettoppite; Israa'eeliyaa kaatiyaa s'alalana olettite» yaagiide azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Aaraame kawoy ba para-gaareta azazizayta, «Isra7eele kawo xalla olite attiin hara guuth gidiin gita asara olettofte» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣራሜ ካዎይ ባ ፓራ-ጋሬታ ኣዛዚዛይታ፥ «ኢስራኤሌ ካዎ ጻላ ኦሊቴ ኣቲን ሃራ ጉ ጊዲን ጊታ ኣሳራ ኦሌቶፍቴ» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶረ ካዎይ ባ ፓራ ጋረታ ኪትያ አሳታኮ፥ “ግታ ግድን ጉ፥ ሀራ ኦደራካ ኦለቶፍተ፤ እስራኤለ ካዋ ፃላላ ኮይድ ዎተ” ያግድ ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Soore kawoy ba para gaareta kiittiya asatako, “Gita gidin guuthi, hara ooderaka oletofite; Isra7eele kawa xalaala koyidi wodhite” yaagidi kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የሶርያ ንጉሥ የሠረገላ አዛዦቹን፣ “ከእስራኤል ንጉሥ በቀር፣ ትንሽም ሆነ ትልቅ ከሌላ ከማንም ጋር አትዋጉ” ብሎ አዘዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሶርያ ንጉሥም “የእስራኤል ንጉሥ አክዓብን ነጥላችሁ ግደሉ እንጂ በሌላ በማንም ላይ አደጋ አትጣሉ” ሲል ለሠረገላ ጦር አዛዦች ትእዛዝ አስተላለፈ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሶርያ ኸዓ ነቶም ኣሕሉቕ ሰረገላታቱ “ንንጉስ እስራኤል ጥራሕ ደኣ እምበር፥ ምስ ንእሽተይ ኮነ ምስ ዓብዪ ኣይትዋግኡ” ኢሉ ኣዚዙዎም ነበረ። |