2 Chronicles 18:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ እስራኤል ድማ ንዮሳፋጥ በሎ፦ “ኣነ ተሸፊነ ናብ ውግእ ክኸይድ እየ። ክዳውንትኻ ግና ለበስ። ሽዑ ንጉስ እስራኤል ተመሲሉ፤ ናብቲ ውግእ ድማ ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ንጉሥም ኢዮሣፍጥን፥ “ልብሴን ለውጬ ወደ ጦርነት እገባለሁ፤ አንተ ግን የእኔን ልብስ ልበስ” አለው። የእስራኤልም ንጉሥ ልብሱን ለወጠ፤ ወደ ሰልፍም ገባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ንጉሥም ኢዮሣፍጥን። ልብሴን ለውጬ ወደ ሰልፍ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብስህን ልበስ አለው። የእስራኤልም ንጉሥ ልብሱን ለወጠ፥ ወደ ሰልፍም ገቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ንጉሥም ኢዮሣፍጥን፦ “ልብሴን ለውጬ ወደ ጦርነቱ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብስህን ልበስ” አለው። የእስራኤልም ንጉሥ ልብሱን ለወጠ፥ ወደ ጦርነቱም ገቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ዮሳፌጻ፥ “ታን ታ ማዩዋ ላማደ፥ ሀራ አሳ ማላታደ፥ ኦላዉ ገላና፤ ሽን ኔን ነ ካትያ ማዩዋ ማያ” ያጌዳ። እስራኤልያ ካቲ ባረ ማዩዋ ላሚደ፥ ሀራ አሳ ማላቲደ ኦላዉ ገሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii Yoosaafees'a, «Taani ta mayuwaa laammaade, hara asaa malataade, olaw gelana; shin neeni ne kaatiyaa mayuwaa mayya» yaageedda. Israa'eeliyaa kaatii bare mayuwaa laammiide, hara asaa malatiide olaw geleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawo Iyoosaafixe, «Tani ta may7o laammada hara as misatada olas gelana; neni gidikko ne kawo kawoteththa may7o may7a» gides; histtidi Isra7eele kawoy ba may7o laammidi hara as misatidi olaso gelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎ ኢዮሳፊጼ፥ «ታኒ ታ ማይኦ ላማዳ ሃራ ኣስ ሚሳታዳ ኦላስ ጌላና፤ ኔኒ ጊዲኮ ኔ ካዎ ካዎቴ ማይኦ ማይኣ» ጊዴስ፤ ሂስቲዲ ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ማይኦ ላሚዲ ሃራ ኣስ ሚሳቲዲ ኦላሶ ጌሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ እዮሳፈፃኮ፥ “ታኒ ታ ማኡዋ ላማዳ ሀራ አስ ዳናዳ ኦላ ገላና፤ ሽን ኔኒ ነ ካዎ ማኡዋ ማአ” ያግስ። እስራኤለ ካዎይ ባ ማኡዋ ላምድ ሀራ አስ ዳንድ ኦላ ገልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy Iyosaafexako, “Taani ta ma7uwa laammada hara asi daanada olaa gelana; shin neeni ne kawo ma7uwa ma7a” yaagis. Isra7eele kawoy ba ma7uwa laammidi hara asi daanidi olaa gelis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን፣ “እኔ ልብሴን ለውጬ ወደ ጦርነቱ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው። ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ልብሱን ለውጦ ሌላ ሰው መስሎ ወደ ጦርነቱ ገባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አክዓብም ኢዮሣፍጥን “ወደ ጦርነት ለመሄድ ስንነሣ እኔ ሌላ ሰው መስዬ ለመታየት ሌላ ልብስ እለብሳለሁ፤ አንተ ግን ልብሰ መንግሥትህን ልበስ” አለው፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ሌላ ልብስ ለብሶ ማንነቱን በመሰወር ዘመተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ እስራኤል ኣክኣብ ድማ ንኢዮሳፍጥ ንጉስ ይሁዳ “ኣነ ኻልእ ሰብ መሲለ ናብ ውግእ ክኣቱ እየ፤ ንስኻ ግና ልብሰ መንግስትኻ ልበስ” በሎ። ንጉስ እስራኤል ከዓ ኻልእ ሰብ መሲሉ ናብ ውግእ ኣተወ። |