2 Chronicles 18:27 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሚክያስ ድማ፡ ብርግጽ ብሰላም እንተ ተመለስኩም፡ እግዚኣብሄር ብኣይ ኣይተዛረበን ማለት እዩ። ንሱ ድማ ከምዚ በለ፥ ኵሎም ህዝብታት ስምዑ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚክያስም፥ “በደኅና ብትመለስ እግዚአብሔር በእኔ አልተናገረም” አለ። “ደግሞም እናንተ ሕዝቡ ሁሉ ስሙኝ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚክያስም። በደህና ብትመለስ እግዚአብሔር በእኔ የተናገረ አይደለም አለ። ደግሞም። እናንተ ሕዝብ ሁሉ፥ ስሙኝ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስም እንዲህ አለ፦ “በደህና የተመለስህ እንደሆነ ጌታ በእኔ አልተናረም።” ዳግመኛም እርሱ፦ “እናንተ ሕዝቦች ሆይ! ሁላችሁም ስሙኝ!” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምካይ አ፥ “ቱሙ ኔን ሳሮ ስምያዋ ግዶፐ፥ መና ጎዳይ ታናን ሃሳይቤና” ያጌዳ። ቃይካ ምካይ፥ “አሳዉ ኡባዉ፥ ታን ኦዴዳዋ አኬክተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mikaayi Aa, «Tumu neeni saro simmiyaawaa gidooppe, Med'inaa Goday taanan haasayibeenna» yaageedda. K'aykka Mikaayi, «Asaw ubbaw, taani odeeddawaa akeekite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasikka izas, «Tumu neni saro simmizaa gidikko GODAY tanan haasaybeenna guussa!» gides; kaaleththidikka Mikiyaasi, «Hayssan dizayti ubbay ta yootidayssa ubbaa wozinan woththite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኪያሲካ ኢዛስ፥ «ቱሙ ኔኒ ሳሮ ሲሚዛ ጊዲኮ ጎዳይ ታናን ሃሳይቤና ጉሳ!» ጊዴስ፤ ካሌዲካ ሚኪያሲ፥ «ሃይሳን ዲዛይቲ ኡባይ ታ ዮቲዳይሳ ኡባ ዎዚናን ዎቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያስ፥ “ቱማ፥ ነ ሳሮ ስማናባ ግድኮ፥ ጎዳይ ታዉ ኦድቤና። ቃስ፥ አሳዉ፥ ታ ኦድያባ አኬክተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi, “Tuma, ne saro simmanaba gidiko, Goday taw odibeenna. Qassi, asaw, ta odiyaba akeekite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሚካያም፣ “አንተ በደኅና ከተመለስክማ እግዚአብሔር በእኔ አልተናገረም ማለት ነው!” አለ፤ ቀጥሎም፣ “እናንተ ሰዎች ሁላችሁ ስሙኝ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስም “አንተ ከዘመቻ በደኅና ከተመለስክማ እግዚአብሔር በእኔ አማካይነት አልተናገረም ማለት ነው!” አለው። ቀጥሎም ድምፁን ከፍ በማድረግ “በዚህ የምትገኙ ሁሉ እኔ የተናገርኩትን ሁሉ ልብ ብላችሁ አድምጡ!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቢይ ሚክያስ ድማ “ርግፅ ብሰላም እንድሕር ተመሊስካ፥ እምበኣር እግዚኣብሄር ብኣይ ኣይተዛረበን” ኢሉ መለሰሉ። ወሲኹ ኸዓ “ኣቱም ህዝቢ፥ ኵልኻትኩም ስምዑኒ” በለ። |