2 Chronicles 18:24 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሚክያስ ድማ፡ እንሆ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ክትሕባእ ናብ ውሽጣዊ ክፍሊ ምስ ኣተኻ ክትሪኦ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚክያስም፥ “እነሆ፥ በዚያ ቀን ልትሸሸግ ከእልፍኝ ወደ እልፍኝ ስትሄድ ታያለህ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚክያስም። እነሆ፥ በዚያ ቀን ልትሸሸግ ወደ እልፍኝህ ስትሄድ ታያለህ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስም፦ “እነሆ፥ በዚያን ቀን ልትሸሸግ ወደ እልፍኝህ ስትሄድ ይታይሃል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምካይ አ፥ “ኔን ቆሰታናዉ ቆልኦ ገልያ ጋላስ ሄዋ ደማና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mikaayi Aa, «Neeni k'osettanaw k'ol"o geliyaa gallassi hewaa demmana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi izas, «Neni qotettanaas qol7a geliza gallas ne iza demmana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኪያሲ ኢዛስ፥ «ኔኒ ቆቴታናስ ቆልኣ ጌሊዛ ጋላስ ኔ ኢዛ ዴማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያስ፥ “ሄኮ፥ ነ ቆሰታናዉ ቆልአ ገልያ ዎደ ሄሳ ደማና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi, “Heko, ne qosetanaw qol7a geliya wode hessa demmana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሚካያም፣ “ለመሸሸግ ወደ እልፍኝህ በምትሄድበት በዚያ ዕለት ታገኘዋለህ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስም “ወደ ጓዳ ሄደህ በምትሸሸግበት ጊዜ ታገኘዋለህ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሚክያስ ከዓ “እንሆ፥ በቲ ጊዜ ውግእ ናብ ውሻጠ እትሕብአላ መዓልቲ ሽዑ ኽትፈልጦ ኢኻ” በሎ። |