2 Chronicles 18:23 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ጼድቅያስ ወዲ ከናኣና ቀሪቡ ንሚክያስ ኣብ ምዕጉርቱ ወቕዖ እሞ፡ መንፈስ እግዚኣብሄር ካባይ ክዛረበካ በየናይ መገዲ እዩ ከይዱ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የካ​ህ​ና​ንም ልጅ ሴዴ​ቅ​ያስ ቀረበ፤ ሚክ​ያ​ስ​ንም በጥፊ መታ​ውና፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ ከአ​ንተ ጋር ይና​ገር ዘንድ በምን መን​ገድ ከእኔ አለፈ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የክንዓናም ልጅ ሴዴቅያስ ቀረበ፥ ሚክያስንም በጥፊ መታውና። የእግዚአብሔር መንፈስ ከአንተ ጋር ይናገር ዘንድ በምን መንገድ ከእኔ አለፈ? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የክንዓናም ልጅ ሴዴቅያስ ቀረበ፥ ሚክያስንም በጥፊ መታውና እንዲህ አለ፦ “የጌታ መንፈስ ከአንተ ጋር ለመነጋገር በምን ዓይነት መንገድ ከእኔ አለፈ?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ካናእና ናአይ ጽድቂ ሺቂደ፥ ምካያ ሻይያ ባቂደ፥ “መና ጎዳ አያናይ ታ ማታፐ ዋኒደ ነዉ ኦዳናዉ ቤዴ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Kanaa'ina na'ay S'idik'ii shiik'iide, Mikaaya shayiyaa bak'k'iide, «Med'inaa Godaa Ayyaanay ta matappe waaniide new odanaw beedee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kin7aane naa Sedeqiyaasi shiiqidi Mikiyaasas qinxallen baqa shaayidi, «GODAA Ayanay taappe awa baggara aadhdhidi nees yootidee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኪንኣኔ ና ሴዴቂያሲ ሺቂዲ ሚኪያሳስ ቂንጻሌን ባቃ ሻዪዲ፥ «ጎዳ ኣያናይ ታፔ ኣዋ ባጋራ ኣዲ ኔስ ዮቲዴ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ክንአና ናአይ ሰደቅያስ ሺቅድ፥ ምክያሳ ባቅድ፥ “ጎዳ አያናይ ታና አግድ ነዉ ኦዳናዉ አዉራ አዴ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kin7ana na7ay Sedeqiyaasi shiiqidi, Mikiyaasa baqidi, “Godaa Ayyaanay tana aggidi new odanaw awura aadhidee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የክንዓናም ልጅ ሴዴቅያስ ወጥቶ ሚካያን በጥፊ መታውና፣ “ለመሆኑ የእግዚአብሔር መንፈስ አንተን ያነጋገረህ፣ በየት በኩል ዐልፎኝ ነው?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የከናዕና ልጅ ሴዴቅያስ ወደ ሚክያስ ቀረብ ብሎ በጥፊ መታውና “ኧረ ከመቼ ወዲህ ነው የእግዚአብሔር መንፈስ ከእኔ አልፎ አንተን ያነጋገረህ?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሴዴቅያስ ወዲ ክንዓና ቐሪቡ ንሚክያስ ጕንዲ እዝኑ ፀፍዖ፤ “እቲ መንፈስ እግዚኣብሄር ንኣይ ከመይ ሓሊፉ እዩ ብኣኻ ዝዛረብ?” በሎ።