2 Chronicles 18:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እምበኣር፡ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ኣፍ እዞም ነብያትኩም ሓሳዊ መንፈስ ኣእትዩ፡ የሆዋ ድማ ብቝጥዓ ተዛረበኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አሁ​ንም እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ነ​ዚህ በነ​ቢ​ያ​ትህ አፍ የሐ​ሰት መን​ፈ​ስን አድ​ር​ጎ​አል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በአ​ንተ ላይ ክፉ ተና​ግ​ሮ​ብ​ሃል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ አፍ ሐሰተኛ መንፈስን አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም በአንተ ላይ ክፉ ተናግሮብሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ አሁን፥ እነሆ፥ ጌታ በእነዚህ በነቢያትህ አፍ ሐሰተኛ መንፈስን አኑሮአል፤ ጌታም በአንተ ላይ ክፉ ተናግሮብሃል።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ እ፥ “ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ነዉ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ሀዋንቱ ዶናን ዎርዶትያ አያና ዎዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ነ ቦላ ባሻ አሀናዉ ቃቼዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka I, «Hewaa diraw, Med'inaa Goday new timbbitiyaa odiyaawanttu hawanttu doonaan worddotiyaa ayaanaa wotseedda; ayaw gooppe, Med'inaa Goday ne bolla bashshaa ahanaw k'achcheeda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAY ne bolla bash ehanaas qachchida gishshas ha nabeta doonan wordo ayana woththides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳይ ኔ ቦላ ባሽ ኤሃናስ ቃቺዳ ጊሻስ ሃ ናቤታ ዶናን ዎርዶ ኣያና ዎዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምክያስ፥ “ሄኮ፥ ጎዳይ ነና ይሳናዉ ቆፕዳ ግሾ ነ ናበታ ዶናን ዎርዶ አያና ዎስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Mikiyaasi, “Heko, Goday nena dhaysanaw qopida gisho ne nabeta doonan wordo ayyaana wothis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁንም እነሆ፣ እግዚአብሔር በእነዚህ ነቢያትህ አፍ የሐሰት መንፈስ አኖረ፤ እግዚአብሔርም ጥፋት አዝዞብሃል”።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሚክያስም “እግዚአብሔር እንዴት አድርጎ በእነዚህ በነቢያትህ አንደበት የሐሰት መንፈስ እንዳስቀመጠ ታያለህን? ይህንንም ያደረገው በአንተ ላይ ጥፋትን ስለ ወሰነብህ ነው!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ድማ፥ እንሆ፥ ኣብ ኣፍ እዞም ኵሎም ነቢያትካ እዚኣቶም እግዚኣብሄር ሓሳዊ መንፈስ ኣንቢሩ ኣሎ። ኣብ ልዕሌኻ ኸዓ እግዚኣብሄር ጥፍኣት ኣዚዙ ኣሎ።”