2 Chronicles 18:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ወጺአ ኣብ ኣፍ ኵሎም ነብያቱ ሓሳዊ መንፈስ ክኸውን እየ። እግዚኣብሄር ድማ፡ ክትፍትኖ ኣሎካ፡ ንስኻውን ክትስዕር ኢኻ፡ በሎ። ወጺእካ ከምኡ ግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “ወጥቼ በነቢያት ሁሉ አፍ የሐሰት መንፈስ እሆናለሁ” አለ። እግዚአብሔርም፥ “ታታልለዋለህ፤ ይቀናሃል፥ ውጣ፤ እንዲህም አድርግ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ወጥቼ በነቢያቱ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ። እግዚአብሔርም። ታታልለዋለህ፤ ይቀናሃል፤ ውጣ፥ እንዲህም አድርግ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም መልሶ እንዲህ አለ፦ ‘ወጥቼ በነቢያቱ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ።’ ጌታም እንዲህ አለው፦ ‘ታታልለዋለህ፤ ይከናወንልሃል፤ ውጣ፥ እንዲህም አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያናይ፥ “ታን ከሳደ ባደ፥ አዉ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኡባቱዋ ዶናን ዎርዶትያ አያና ግዳና” ያጌዳ። መና ጎዳይ፥ “ኤ፥ ኔን አ ባለና፤ ነዉ ሄዌ ሀናና። ባ፤ ባለ ያጌዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayyaanay, «Taani kesaade baade, aw timbbitiyaa odiyaawanttu ubbatuwaa doonaan worddotiyaa ayaana gidana» yaageedda. Med'inaa Goday, «Ee, neeni Aa baletsana; new hewe hanana. Ba; baletsa yaageedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Histtiin ayanazi, ‹Tani baada ubbaa nabeta doonan wordo ayana gidana› gides. GODAY, ‹Histtiko baada baleththa; nees hanana› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሂስቲን ኣያናዚ፥ ‹ታኒ ባዳ ኡባ ናቤታ ዶናን ዎርዶ ኣያና ጊዳና› ጊዴስ። ጎዳይ፥ ‹ሂስቲኮ ባዳ ባሌ፤ ኔስ ሃናና› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አያናይ፥ “ታ ባዳ፥ እያ ናበታ ኡባ ዶናን ዎርዶ አያና ግዳና” ያግስ። ጎዳይ፥ “ኤ፥ ነ እያ ባለና፤ ነዉ ሀናና፤ ባዳ ባለ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ayyaanay, “Ta bada, iya nabeta ubbaa doonan wordo ayyaana gidana” yaagis. Goday, “Ee, ne iya balethana; new hanana; bada baletha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እርሱም፣ ‘እሄድና በነቢያቱ ሁሉ አፍ የሐሰት መንፈስ እሆናለሁ’ አለ። “ እግዚአብሔርም ፣ ‘እንግዲያውስ ሂደህ አሳስተው፤ ይሳካልሃልም’ አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መልአኩም ‘ሄጄ የአክዓብ ነቢያት ሁሉ ሐሰት እንዲናገሩ አደርጋለሁ’ ሲል መለሰ፤ እግዚአብሔርም ‘እንግዲያውስ ሄደህ አሳስተው፤ ይከናወንልሃል’ አለው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሱ ድማ ‘ወፂአ ኣብ ኣፍ ኵሎም ነቢያቱ ሓሳዊ መንፈስ ክኸውን እየ’ በለ። እግዚኣብሄር ከዓ ‘ንስኻስ ክተጋግዮ ትኽእል ኢኻ እሞ ኼድካ ኸምኡ ግበር’ በሎ። |