2 Chronicles 18:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ ሓያሎ ዓመታት ድማ ናብ ኣከኣብ ኣብ ሰማርያ ከደ። ኣከኣብ ድማ ንዕኡን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ህዝብን ኣባጊዕን ከብትን ብእኩብ ሓረደ፡ ምስኡ ድማ ናብ ራሞት ኣብ ጊልዓድ ክድይብ ኣእመኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከጥ​ቂት ዓመ​ታት በኋ​ላም ወደ አክ​ዓብ ወደ ሰማ​ርያ ወረደ። አክ​ዓ​ብም ለእ​ር​ሱና ከእ​ርሱ ጋር ለነ​በ​ሩት ሕዝብ ብዙ በጎ​ች​ንና በሬ​ዎ​ችን አረደ፤ ወደ​ደ​ውም፤ ከእ​ር​ሱም ጋር ወደ ሬማት ዘገ​ለ​ዓድ ይሄድ ዘንድ አባ​በ​ለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከጥቂት ዓመት በኋላም ወደ አክዓብ ወደ ሰማርያ ወረደ። አክዓብም ለእርሱና ከእርሱ ጋር ለነበሩት ሕዝብ ብዙ በጎችንና በሬዎችን አረደ፥ ከእርሱም ጋር ወደ ሬማት ዘገለዓድ ይሄድ ዘንድ አባበለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከጥቂት ዓመት በኋላም ወደ አክዓብ ወደ ሰማርያ ወረደ። አክዓብም ለእርሱና ከእርሱ ጋር ለነበሩት ሕዝብ ብዙ በጎችና በሬዎችን አረደ፥ ከእርሱም ጋር ወደ ሬማት ዘገለዓድ እንዲሄድ አባበለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አማሬዳ ላይፐ ጉይያን፥ ዮሳፌጸ አካባ በአናዉ ሳማርያ ቤዳ። አካብ አዉነ አናና እትፐ ደእያ አሳዉ ዳሮ ዶርሳቱዋነ ቦራቱዋ ሹኬዳ። ያቲደ ዮሳፌጸ ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ጌተትያ ካታማ ኦላናዉ ባረናና ባናዳን ማይዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amareeda laytsaappe guyyiyaan, Yoosaafees'e Akaaba be'anaw Samaariyaa beedda. Akaabi aawunne aanana ittippe de'iyaa asaw daro dorssatuwaanne booratuwaa shukkeedda. Yaatiide Yoosaafees'e Gala'aaden de'iyaa Raamoota geetettiyaa katamaa olanaw barenana baanaadan mayzeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amarda layththafe guyen Iyoosaafixey Akaabe be7anaas Samaariya bides. Akaabey izassinne izara issife de7iza asaas daro dorsatanne boorata shukkides; histtidi Iyoosaafixey Gala7aaden diza Eramoote katama olanaas banara baana mala ammanththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማርዳ ላይፌ ጉዬን ኢዮሳፊጼይ ኣካቤ ቤኣናስ ሳማሪያ ቢዴስ። ኣካቤይ ኢዛሲኔ ኢዛራ ኢሲፌ ዴኢዛ ኣሳስ ዳሮ ዶርሳታኔ ቦራታ ሹኪዴስ፤ ሂስቲዲ ኢዮሳፊጼይ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማ ኦላናስ ባናራ ባና ማላ ኣማንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጉ ላይፈ ጉየ እዮሳፈፅ አካባ በአናዉ ሳማረ ብስ። አካብ እያዉነ እያራ ደእያ አሳስ ዳሮ ዶርስነ ቦሩ ሹክስ። ያትድ እዮሳፈፃ ጋላዳን ደእያ ራሞታ ኦላናዉ ባራ ባና መላ ማቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Guutha laythafe guye Iyosaafexi Akaaba be7anaw Samaare bis. Akaabi iyawunne iyara de7iya asaas daro dorsinne booru shukis. Yaatidi Iyosaafexa Galadan de7iya Raamota olanaw baara baana mela maqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከጥቂት ዓመታት በኋላም አክዓብን ሊጐበኝ ወደ ሰማርያ ወረደ። አክዓብም ለእርሱና አብሮት ለነበረው ሕዝብ ብዙ በግና በሬ ዐረደ፤ ከዚያም በሬማት ዘገለዓድ ላይ አደጋ እንዲጥል አግባባው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከጥቂት ዓመቶች በኋላም ኢዮሣፍጥ አክዓብን ለመጐብኘት ወደ ሰማርያ ከተማ ሄደ፤ አክዓብም ለኢዮሣፍጥና ለአጃቢዎቹ ክብር ብዙ በጎችንና የቀንድ ከብቶችን ዐርዶ ታላቅ ግብዣ አደረገ፤ አክዓብ በገለዓድ በሚገኘው በራሞት ከተማ ላይ አደጋ ለመጣል ይተባበረው ዘንድ ኢዮሣፍጥን አግባባው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪ ቑሩብ ዓመታት ከዓ ንኣክኣብ ክሪኦ ናብ ሰማርያ ወረደ። ኣክኣብ ድማ ንኢዮሳፍጥን ነቲ ምስኡ ዝነበረ ህዝብን ብዙሓት ኣባጊዕን ከፍትን ሓረደሎም። ምስኡውን ናብ ሬማት ዘገለዓድ ክኸይድ ሓባበሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካልኣይ መጽሓፍ ዜና መዋእል መበል