2 Chronicles 18:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ንኣከኣብ ንጉስ እስራኤል ደይቡ ኣብ ራሞት ኣብ ጊልዓድ ኪወድቕ ዚፍትኖ መን እዩ፧ ሓደ ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፡ እቲ ሓደ ድማ ከምኡ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ የእስራኤልን ንጉሥ አክዓብን የሚያታልል ማን ነው?” አለ። አንዱም እንደዚህ፥ ሌላውም እንደዚያ ያለ ነገር ተናገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ የእስራኤልን ንጉሥ አክዓብን የሚያታልል ማን ነው? አለ። አንዱም እንደዚህ፥ ሌላውም እንደዚያ ያለ ነገር ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ አለ፦ ‘ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ እንዲወድቅ የእስራኤልን ንጉሥ አክዓብን ያታለለው ማን ነው?’ አንዱም እንደዚህ፥ ሌላውም እንደዚያ ያለ ነገር ተናገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ ‘እስራኤልያ ካቲ አካብ ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማ ቢደ፥ ያን ሀይቃናዳን አ ባለናዌ ኦኔ?’ ያጌዳ። እቱ ሀዋዳን ግያ ዎደ፥ ሀራይ ቃይ ሄዋዳን ጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, ‹Israa'eeliyaa Kaatii Akaabi Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamaa biide, yaan hayk'k'anaadan Aa baletsanawe oonee?› yaageedda. Ittuu hawaadan giyaa wode, haray k'ay hewaadan geedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, ‹Isra7eele kawo Akaabey Gala7aaden diza Eramoote katamaa biidi heen hayqqana mala iza baleththanay oonee?› gides; histtiin issoy hara qofa shiishshiin hankkoyssi hara qofa shiishshides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ ‹ኢስራኤሌ ካዎ ኣካቤይ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማ ቢዲ ሄን ሃይቃና ማላ ኢዛ ባሌናይ ኦኔ?› ጊዴስ፤ ሂስቲን ኢሶይ ሃራ ቆፋ ሺሺን ሃንኮይሲ ሃራ ቆፋ ሺሺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ‘እስራኤለ ካዎይ አካብ ጋላዳን ደእያ ራሞታ ብድ ያን ሀይቃናዳ እያ ባለናይ ኦኔ?’ ” ያግስ። እሶይ፥ “ሀይሳዳ ግያ ዎደ ሀንኮይ ሄሳዳ” ግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ‘Isra7eele kawoy Akaabi Galadan de7iya Raamota bidi yan hayqanaada iya balethanay oonee?’ ” yaagis. Issoy, “Haysada giya wode hankoy hessada” gis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ፣ ‘የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ በሬማት ገለዓድ ላይ ዘምቶ እዚያው እንዲሞት ማን ያሳስተው?’ አለ። “አንዱ አንድ ሐሳብ፣ ሌላውም ሌላ ሐሳብ አቀረበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ‘አክዓብ ወደ ራሞት ሄዶ በዚያ እንዲገደል ሊያሳስተው የሚችል ማን ነው?’ ሲል ጠየቀ፤ ከመላእክቱም መካከል አንዱ አንድ ነገር፥ ሌላው ሌላ ነገር በመግለጥ የተለያየ ሐሳብ አቀረቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ‘ንኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ናብ ሬማት ዘገለዓድ ደዪቡ ኽዋጋእ እሞ ኣብኣ ኽመውትስ፥ መን የጋግዮ?’ በለ፤ ሽዑ ሓደ ኸምዙይ በለ፤ ሓደ ድማ ኸምቱይ በለ። |