2 Chronicles 18:19 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር፡ ንኣከኣብ ንጉስ እስራኤል ደይቡ ኣብ ራሞት ኣብ ጊልዓድ ኪወድቕ ዚፍትኖ መን እዩ፧ ሓደ ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፡ እቲ ሓደ ድማ ከምኡ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “ወጥቶ በሬ​ማት ዘገ​ለ​ዓድ ይወ​ድቅ ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ንጉሥ አክ​ዓ​ብን የሚ​ያ​ታ​ልል ማን ነው?” አለ። አን​ዱም እን​ደ​ዚህ፥ ሌላ​ውም እን​ደ​ዚያ ያለ ነገር ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ የእስራኤልን ንጉሥ አክዓብን የሚያታልል ማን ነው? አለ። አንዱም እንደዚህ፥ ሌላውም እንደዚያ ያለ ነገር ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም እንዲህ አለ፦ ‘ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ እንዲወድቅ የእስራኤልን ንጉሥ አክዓብን ያታለለው ማን ነው?’ አንዱም እንደዚህ፥ ሌላውም እንደዚያ ያለ ነገር ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ፥ ‘እስራኤልያ ካቲ አካብ ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማ ቢደ፥ ያን ሀይቃናዳን አ ባለናዌ ኦኔ?’ ያጌዳ። እቱ ሀዋዳን ግያ ዎደ፥ ሀራይ ቃይ ሄዋዳን ጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday, ‹Israa'eeliyaa Kaatii Akaabi Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamaa biide, yaan hayk'k'anaadan Aa baletsanawe oonee?› yaageedda. Ittuu hawaadan giyaa wode, haray k'ay hewaadan geedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, ‹Isra7eele kawo Akaabey Gala7aaden diza Eramoote katamaa biidi heen hayqqana mala iza baleththanay oonee?› gides; histtiin issoy hara qofa shiishshiin hankkoyssi hara qofa shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ ‹ኢስራኤሌ ካዎ ኣካቤይ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማ ቢዲ ሄን ሃይቃና ማላ ኢዛ ባሌናይ ኦኔ?› ጊዴስ፤ ሂስቲን ኢሶይ ሃራ ቆፋ ሺሺን ሃንኮይሲ ሃራ ቆፋ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ‘እስራኤለ ካዎይ አካብ ጋላዳን ደእያ ራሞታ ብድ ያን ሀይቃናዳ እያ ባለናይ ኦኔ?’ ” ያግስ። እሶይ፥ “ሀይሳዳ ግያ ዎደ ሀንኮይ ሄሳዳ” ግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ‘Isra7eele kawoy Akaabi Galadan de7iya Raamota bidi yan hayqanaada iya balethanay oonee?’ ” yaagis. Issoy, “Haysada giya wode hankoy hessada” gis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም ፣ ‘የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ በሬማት ገለዓድ ላይ ዘምቶ እዚያው እንዲሞት ማን ያሳስተው?’ አለ። “አንዱ አንድ ሐሳብ፣ ሌላውም ሌላ ሐሳብ አቀረበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ‘አክዓብ ወደ ራሞት ሄዶ በዚያ እንዲገደል ሊያሳስተው የሚችል ማን ነው?’ ሲል ጠየቀ፤ ከመላእክቱም መካከል አንዱ አንድ ነገር፥ ሌላው ሌላ ነገር በመግለጥ የተለያየ ሐሳብ አቀረቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ‘ንኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ናብ ሬማት ዘገለዓድ ደዪቡ ኽዋጋእ እሞ ኣብኣ ኽመውትስ፥ መን የጋግዮ?’ በለ፤ ሽዑ ሓደ ኸምዙይ በለ፤ ሓደ ድማ ኸምቱይ በለ።