2 Chronicles 18:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምዚ በለ፦ ብዘሎ እስራኤል፡ ከም ጓሳ ዘይብለን ኣባጊዕ ኣብ ኣኽራን ፋሕ ኢሎም ርኤኹ። እግዚኣብሄር ድማ ጐይታ የብሎምን። ሽዑ ነፍሲ ወከፎም ብሰላም ናብ ቤቶም ይምለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በተራሮች ላይ ተበትነው አየሁ፤ እግዚአብሔርም፦ ለእነዚህ ጌታ የላቸውም፥ እያንዳንዱም በሰላም ወደ ቤቱ ይመለስ አለ” ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በተራሮች ላይ ተበትነው አየሁ፤ እግዚአብሔርም። ለእነዚህ ጌታ የላቸውም፥ እያንዳንዱም በሰላም ወደ ቤቱ ይመለስ አለ ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስም እንዲህ አለ፦ “እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በተራሮች ላይ ተበትነው አየሁ፤ ጌታም እንዲህ አለ፦ ‘ለእነዚህ ጌታ የላቸውም፥ እያንዳንዱም በሰላም ወደ ቤቱ ይመለስ።’ ” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ፥ “እስራኤልያ ኦላንቻቱ ኡባይ ሄንንቻይ ባይና ዶርሳዳን ደርያን ላለቴዳዋንታ ታን በኣድ። መና ጎዳይ ኡንቱንታ፥ ‘ሀዋንቶ ጎዳይ ባዋ። ኡንቱንቱ ኡባይካ ባረንቱ ሶ ባረንቱ ሶ ሳሮ ቢኖ’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I, «Israa'eeliyaa olanchchatuu ubbay hentsanchchay baynna dorssaadan deriyaan laaletteeddawantta taani be'aaddi. Med'inaa Goday unttuntta, ‹Hawanttoo goday baawa. Unttunttu ubbaykka barenttu soo barenttu soo saro biino› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Mikiyaasi, «Isra7eele olanchchati ubbay heenththanchchay baynda dorsa mala zumata bolla laalettidayta tani be7adis; GODAY isttas, ‹Haytas goday baawa; istti ubbayka bantta soo bantta soo saro betto› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሚኪያሲ፥ «ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ኡባይ ሄንንቻይ ባይንዳ ዶርሳ ማላ ዙማታ ቦላ ላሌቲዳይታ ታኒ ቤኣዲስ፤ ጎዳይ ኢስታስ፥ ‹ሃይታስ ጎዳይ ባዋ፤ ኢስቲ ኡባይካ ባንታ ሶ ባንታ ሶ ሳሮ ቤቶ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያስ፥ “ታ እስራኤለ ኦላንቾት ኡባይ ሄንንቾይ ባይና ዶርሳዳ ደርያ ቦላ ላለትዳይሳ በአስ። ጎዳይ፥ ‘ሀይሳታ ካለያ አስ ባዋ፤ ኤንቲ ኡባይ ባንታ ሶ ሶ ሳሮ ቦ’ ያጌስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasi, “Ta Isra7eele olanchoti ubbay henthanchoy bayna dorsada deriya bolla laaletidaysa be7as. Goday, ‘Hayisata kaalethiya asi baawa; enti ubbay banta soo soo saro boo’ yaagees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሚካያ፣ “እስራኤል ሁሉ እረኛ እንደሌላቸው በጎች በተራሮች ላይ ተበታትነው አየሁ፤ እግዚአብሔርም ፣ ‘እነዚህ ሰዎች ጌታ የላቸውም፤ እያንዳንዱም በሰላም ወደየቤቱ ይመለስ’ ብሏል” ሲል መለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስም “መላው የእስራኤል ሠራዊት ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በኰረብቶች ላይ ተበታትነው አያለሁ፤ እግዚአብሔርም ‘እነዚህ ሰዎች መሪ የላቸውም፤ ስለዚህ ወደየቤታቸው በሰላም ይመለሱ’ ብሎአል” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቢይ ሚክያስ ከዓ “ንዅሉ ሰራዊት እስራኤል ጓሳ ኸም ዘይብለን ኣባጊዕ ኣብ እምባታት ፋሕ ኢሎም ረአኽዎም። እግዚኣብሄር ድማ ‘እዚኣቶም ጐይታ የብሎምን፤ ነፍሲ ወከፍ ብሰላም ነናብ ቤቱ ይመለስ’ ” በለ። |