2 Chronicles 18:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንሚክያስ ኪጽውዖ ዝኸደ ልኡኽ ድማ ከምዚ ኢሉ ተዛረቦ፡ እንሆ፡ ቃላት ነብያት ንንጉስ ብሓደ ስምምዕ ጽቡቕ እዩ። ሽዑ ቓልካ ከም ሓደ ኻባታቶም ይኹን፡ ጽቡቕ ከኣ ተዛረብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚክያስንም ሊጠራ የሄደ መልእክተኛ፥ “እነሆ፥ ነቢያት በአንድ አፍ ሆነው ለንጉሡ መልካም ይናገራሉ፤ ቃልህም እንደ ቃላቸው እንዲሆን መልካም እንድትናገር እለምንሃለሁ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚክያስንም ሊጠራ የሄደ መልእክተኛ። እነሆ፥ ነቢያት በአንድ አፍ ሆነው ለንጉሡ መልካም ይናገራሉ፤ ቃልህም እንደ ቃላቸው እንዲሆን መልካም እንድትናገር እለምንሃለሁ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሚክያስንም ሊጠራ የሄደ መልክተኛ ሚክያስን እንዲህ አለው፦ “እነሆ፥ ነቢያት በአንድ ድምፅ ሆነው ለንጉሡ መልካም ነገር ይናገራሉ፤ ቃልህም እንደ ቃላቸው እንዲሆን መልካም እንድትናገር እለምንሃለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ምካያ ጼሳናዉ ኪተት ቤዳ ብታኒ አ፥ “በአ፥ ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱ እት ቃላ ግዲደ፥ ካቲ ሀ ኦላ ጾናና ያጊደ ኦዴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ሀያና ነ ኦዱካ ኡንቱቱፐ እቱዋ ማላ ግዶ፤ ኔንካ ሎኦባ ኦዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Mikaaya s'eesanaw kiitetti beedda bitanii Aa, «Be'a, timbbitiyaa odiyaa ubbatuu itti k'aalaa gidiide, Kaatii ha olaa s'oonana yaagiide odeeddino. Hewaa diraw, hayyanaa ne oduukka unttuttuppe ittuwaa mala gido; neenikka lo"obaa oda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Mikiyaasa xeyganaas kiitetti bidayssi iza, «Be7a, hankko nabeti ubbay issi qaalan, ‹Kawozi ha olaa xoonana› giidi yootida; hessa gishshas hayyana ne yootiza qaalaykka istta qaala mala gido; nenikka kawo ufayssiza lo7o qaala yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሚኪያሳ ጼይጋናስ ኪቴቲ ቢዳይሲ ኢዛ፥ «ቤኣ፥ ሃንኮ ናቤቲ ኡባይ ኢሲ ቃላን፥ ‹ካዎዚ ሃ ኦላ ጾናና› ጊዲ ዮቲዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ሃያና ኔ ዮቲዛ ቃላይካ ኢስታ ቃላ ማላ ጊዶ፤ ኔኒካ ካዎ ኡፋይሲዛ ሎኦ ቃላ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምክያሳ ፄጋናዉ ኪተትድ ብዳ ኡራይ፥ “ሄኮ፥ ሀራ ናበት ኡባይ እስ ዶና ግድድ ካዎይ ፆናናይሳ ኦድዶሶና። ነ ኦዳይካ ኤንታ ኦዳ መላ ግዶ፤ ሎኦባ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mikiyaasa xeeganaw kiitetidi bida uray, “Heko, hara nabeti ubbay issi doona gididi kawoy xoonanaysa odidosona. Ne odayka enta odaa mela gido; lo77oba oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሚካያን ሊጠራ ሄዶ የነበረውም መልእክተኛ፣ “እነሆ፣ ሌሎቹ ነቢያት በአንድ አፍ ሆነው፣ ንጉሡ ድል እንደሚያደርግ እየተነበዩ ነው፤ የአንተም ቃል እንደ ቃላቸው ይሁን፤ ንጉሡን ደስ የሚያሰኘውን ተናገር” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሚክያስን ለመጥራት ሄዶ የነበረው መልእክተኛ በዚሁ ጊዜ ሚክያስ “ሌሎች ነቢያት በሙሉ ንጉሥ አክዓብ ድል የሚያደርግ መሆኑን የሚያረጋግጥ የትንቢት ቃል ተናግረዋል፤ ስለዚህ አንተም እንደ እነርሱ ብታደርግ ይሻልሃል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንሚክያስ ኽፅውዖ ዝኸደ ልኡኽ ከዓ “እንሆ፥ እቶም ነቢያት ከም ሓደ ኣፍ ኮይኖም ነቲ ንጉስ ፅቡቕ ይንበዩሉ ኣለዉ፤ ንስኻ ድማ ኸምቲ ናታቶም ፅቡቕ ተነበ” በሎ። |