2 Chronicles 18:11 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ነብያት ድማ ከምዚ ኢሎም ተነበዩ፡ እግዚኣብሄር ኣብ ኢድ ንጉስ ኪህቦ እዩ እሞ፡ ናብ ራሞት ኣብ ጊልዓድ ደይብ እሞ ብልጽግ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢ​ያ​ትም ሁሉ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በን​ጉሡ እጅ አሳ​ልፎ ይሰ​ጣ​ታ​ልና ወደ ሬማት ዘገ​ለ​ዓድ ውጣና ተከ​ና​ወን” እያሉ እን​ዲሁ ትን​ቢት ይና​ገሩ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነቢያትም ሁሉ። እግዚአብሔር በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና ወደ ሬማት ዘገለዓድ ሂድና ተከናወን እያሉ እንዲሁ ትንቢት ይናገሩ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢያትም ሁሉ፦ “ጌታ በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና ወደ ሬማት ዘገለዓድ ሂድ፥ ለአንተም ይከናወንልሃል” እያሉ ተመሳሳይ የሆነን ትንቢት ይናገሩ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ትምቢትያ ኦድያ ሀራ ኡባቱካ፥ “ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማ ባደ ኦላ፤ ጾና። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሄ ካታማ ካትያ ኩሽያን አደ እማና” ያጊደ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Timbbitiyaa odiyaa hara ubbatuukka, «Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamaa baade ola; s'oona. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday he katamaa kaatiyaa kushiyan aatsiide immana» yaagiide odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hankko nabeti ubbay, «GODAY he katamaa kawo kushen aaththi immana gishshas Gala7aaden diza Eramoote katamaa baada ola oykka» giidi issi mala qaala yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃንኮ ናቤቲ ኡባይ፥ «ጎዳይ ሄ ካታማ ካዎ ኩሼን ኣ ኢማና ጊሻስ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማ ባዳ ኦላ ኦይካ» ጊዲ ኢሲ ማላ ቃላ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀራ ናበት ኡባይ፥ “ጎዳይ ራሞታ ነ ኩሸን አድ እማና ግሾ ባ፤ ኦላዳ ፆና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hara nabeti ubbay, “Goday Raamota ne kushen aathidi immana gisho ba; olada xoona” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌሎቹ ነቢያት ሁሉ፣ “ እግዚአብሔር በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና፣ በሬማት ገለዓድ ላይ አደጋ ጣልባት” በማለት ተመሳሳይ ትንቢት ይናገሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌሎቹም ነቢያት ይህንኑ ቃል በመደገፍ “በራሞት ላይ ዝመት፤ ታሸንፋለህ፤ እግዚአብሔር ድልን ይሰጥሃል” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም ነቢያት ድማ ኸምኡ “ንሬማት ዘገለዓድ ውረራ፤ እግዚኣብሄር ኣብ ኢድካ ኣሕሊፉ ኽህበካ እዩ” ኢሎም ይንበዩ ነበሩ።