2 Chronicles 18:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሳፋጥ ድማ ብብዝሒ ሃብትን ክብርን ነበሮ፣ ምስ ኣከኣብ ድማ ባርነት ተጸንበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለኢ​ዮ​ሣ​ፍ​ጥም ብዙ ብል​ጥ​ግ​ናና ክብር ነበ​ረው፤ ከአ​ክ​ዓ​ብም ወገን ሚስት አገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለኢዮሣፍጥም ብዙ ብልጥግናና ክብር ነበረው፤ ለአክዓብም ጋብቻ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለኢዮሣፍጥም ብዙ ሀብትና ክብር ነበረው፤ እርሱም ከአክዓብ ቤተሰብ ጋር በጋብቻ ትስስርን አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሳፌጸ ሎይ ዱረቴዳነ ቦንቼቴዳ፤ ቃይ አካባናካ ቦሎቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoosaafees'e loytsi duretteeddanne bonchchetteedda; k'ay Akaabanakka bolloteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoosaafixey keehippe duretidessinne bonchchettides; qasse Akaaberakka bollotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሳፊጼይ ኬሂፔ ዱሬቲዴሲኔ ቦንቼቲዴስ፤ ቃሴ ኣካቤራካ ቦሎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮሳፈፅ ዳሮ ዱረተነ ቦንቾ ደምዳፐ ጉየ አካባራ ቦሎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyosaafexi daro duretethinne boncho demmidaape guye Akaabara bollotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮሣፍጥ ታላቅ ሀብትና ክብር ባገኘ ጊዜ፣ ከአክዓብ ጋር በጋብቻ ተሳሰረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በሀብት በበለጸገና ዝነኛ በሆነ ጊዜ የእርሱና የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ቤተሰብ በጋብቻ እንዲተሳሰሩ አደረገ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮሳፍጥ ድማ ብዙሕ ሃብትን ክብርን ነበሮ። ምስ ኣክኣብ ከዓ መውስቦ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ካልኣይ መጽሓፍ ዜና መዋእል መበል