2 Chronicles 17:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ይሁዳ ይምህሩ ነበሩ፡ መጽሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ድማ ሒዞም፡ ኣብ ኵለን ከተማታት ይሁዳ ተዘዋወሩ፡ ነቶም ህዝቢ ድማ ይምህሩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም የእግዚአብሔርን የሕጉን መጽሐፍ ይዘው በይሁዳ ያስተምሩ ነበር፤ ወደ ይሁዳም ከተሞች ሁሉ ተመላልሰው ሕዝቡን አስተማሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም የእግዚአብሔርን የሕጉን መጽሐፍ ይዘው በይሁዳ ያስተምሩ ነበር፤ ወደ ይሁዳም ከተሞች ሁሉ ሄደው ሕዝቡን ያስተምሩ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም የጌታን የሕጉን መጽሐፍ ይዘው በይሁዳ ያስተምሩ ነበር፤ ወደ ይሁዳም ከተሞች ሁሉ ሄደው ሕዝቡን ያስተምሩ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኡባይ መና ጎዳ ህግያ ማጻፋ ባረናና አኪደ፥ ይሁዳ ቢታን ደእያ ካታማቱዋ ኡባ ቢደ፥ ያን አሳ ታማርሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ubbay Med'inaa Godaa Higgiyaa Mas'aafaa barenana akkiide, Yihudaa biittan de'iyaa katamatuwaa ubbaa biide, yaan asaa tamaarisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ubbay GODAA Wogaa Maxaafaa banttanara ekkidi Yuhuda biittan de7iza katamata ubbaa biidi yaan asaa tamaarsida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኡባይ ጎዳ ዎጋ ማጻፋ ባንታናራ ኤኪዲ ዩሁዳ ቢታን ዴኢዛ ካታማታ ኡባ ቢዲ ያን ኣሳ ታማርሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳ ህገ ማፃፋ ኤክድ ይሁዳ ቢታን ደእያ ካታማታ ኡባ ብድ ያን አሳ ታማርስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaa higge maxaafa ekidi Yihuda biittan de7iya katamata ubbaa bidi yan asaa tamaarsidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም የእግዚአብሔርን የሕጉን መጽሐፍ ይዘው በመሄድ በይሁዳ ሁሉ ላለው ሕዝብ አስተማሩ፤ በይሁዳ ከተሞች ሁሉ በመዘዋወርም ሕዝቡን አስተማሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም የእግዚአብሔርን የሕግ መጽሐፍ ይዘው ወደ መላው የይሁዳ ከተሞች በመሄድ ለሕዝቡ ሁሉ አስተማሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም መፅሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ሒዞም፥ ኣብ ኵለን ከተማታት ይሁዳ እናዞሩ፥ ነቲ ህዝቢ ይምህርዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መጽሓፍ ሕጊ እግዚኣብሄር ሒዞም ድማ ኣብ ይሁዳ መሀሩ፡ ኣብ ኲለን ከተማታት ይሁዳ ዞይሮም ከኣ ነቲ ህዝቢ ይምህሩ ነበሩ። |