2 Chronicles 17:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምሳታቶም ድማ ሌዋውያን፡ ሸማያስን ኔታንያንን ዘባድያን ኣሳሄልን ሸሚራሞትን ዮናታንን ኣዶንያን ጦብያን ቶባዶንያን፡ ሌዋውያን ለኣኸ። ምስኦም ድማ ኤልሳማን ዮራምን ካህናት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም ጋር ሌዋውያንን ሸማያን፥ ነታንያን፥ ዛባድያን፥ አሣሄልን፥ ሰሚራሞትን፥ ዮናታንን፥ አዶንያስን፥ ጦብያን፥ ጦባዶንያስን ከእነርሱም ጋር ካህናቱን ኤሊሳማንና ኢዮራምን ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነርሱም ጋር ሌዋውያንን ሸማያን፥ ነታንያን፥ ዝባድያን፥ አሣሄልን፥ ሰሚራሞትን፥ ዮናትንን፥ አዶንያስን፥ ጦብያን፥ ጦባዶንያን ሰደደ ከእነርሱም ጋር ካህናቱን ኤሊሳማንና ኢዮራምን ሰደደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነርሱም ጋር ሌዋውያንን ሸማያን፥ ነታንያን፥ ዝባድያን፥ አሣሄልን፥ ሰሚራሞትን፥ ዮናትንን፥ አዶንያስን፥ ጦብያን፥ ጦባዶንያን ላከ ከእነርሱም ጋር ካህናቱን ኤሊሳማንና ኢዮራምን አብሮ ላከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡንቱንቱና እትፐ ሌዋቱዋ ሻማእያ፥ ናታንያ፥ ዛባድያ፥ አሳሄላ፥ ሻምራሞታ፥ ዮናታና፥ አዶንያ፥ ጾቢያነ ጾባዶንያ የዴዳ፤ ቃይካ ቄሳቱ ዋ ኤልሻማአነ ዮራማ ኡንቱንቱና እትፐ ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay unttunttunna ittippe Leewatuwaa Shamaa'iyaa, Nataaniyaa, Zabaadiyaa, Asaaheela, Shamiraamoota, Yoonataana, Adooniyaa, S'oobbiyaanne S'obaadooniyaa yeddeedda; k'aykka k'eesetuwaa Elishamaa'anne Yoraama unttunttunna ittippe kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse isttara issife Leweta Shama7e, Nataniya, Zabaadiya, Asaheele, Shamiramoote, Yoonataane, Adoniyaasa, Xoobbiyanne Xobaadooniya yeddides; qasseka qeesetappe Elshamanne Iyoraame isttara issife kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኢስታራ ኢሲፌ ሌዌታ ሻማኤ፥ ናታኒያ፥ ዛባዲያ፥ ኣሳሄሌ፥ ሻሚራሞቴ፥ ዮናታኔ፥ ኣዶኒያሳ፥ ጾቢያኔ ጾባዶኒያ ዬዲዴስ፤ ቃሴካ ቄሴታፔ ኤልሻማኔ ኢዮራሜ ኢስታራ ኢሲፌ ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታራ ጉ ሌወታ ሻማያ፥ ናታና፥ ዛባዳ፥ አሳሄላ፥ ሳምራሞታ፥ ዮናታና፥ አዶንያሳ፥ ፆባነ ፆባዶና የድስ፤ ቃስ ኤንታራ ካህነታ ኤልሳማናነ እዮራማ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Entara guutha Leeweta Shamaya, Naatana, Zabada, Asaheela, Samiramoota, Yoonataana, Adoniyaasa, Xoobanne Xobadoona yeddis; qassi entara kahineta Elsamaananne Iyoraama yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነዚህም ጋር ጥቂት ሌዋውያን ነበሩ፤ ስማቸውም፦ ሸማያ፣ ነታንያ፣ ዝባድያ፣ አሣሄል፣ ሰሚራሞት፣ ዮናትን፣ አዶንያስ፣ ጦብያና ጦባዶንያ ነበር። ካህናቱ ደግሞ ኢሊሳማና ኢዮራም ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነርሱም ጋር ዘጠኝ ሌዋውያንና ሁለት ካህናት ነበሩ፤ ሌዋውያኑ ሸማዕያ፥ ነታንያ፥ ዘባድያ፥ ዐሣሄል፥ ሸሚራሞት፥ ይሖናታን፥ ኦዶኒያ፥ ጦቢያና ጦባዶኒያ ሲሆኑ ካህናቱ ደግሞ ኤሊሻማዕና ይሖራም ናቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስኣቶም ድማ እቶም ሌዋውያን፥ ሸማያ፥ ነታንያ፥ ዝባድያ፥ ኣሳሄል፥ ሰሚራሞት፥ ዮናትን፥ ኣዶንያስ፥ ጦብያ፥ ጦባዶንያን ነበሩ። ምስኣቶምውን እቶም ካህናት ኤሊሳማን ኢዮራምን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምሳታቶም ድማ ነቶም ሌዋውያን፡ ሸማዕያን ነታንያን ዘባድያን ዓሳሄልን ሸሚራሞትን ዮናታንን ኣዶንያን ጦብያን ጦብ ኣዶንያን፡ እቶም ሌዋውያን፡ ምሳታቶም ከኣ እቶም ካህናት፡ ኤሊሻማዕን ዮራምን፡ ሰደደ። |