2 Chronicles 17:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምሳታቶም ድማ ሌዋውያን፡ ሸማያስን ኔታንያንን ዘባድያን ኣሳሄልን ሸሚራሞትን ዮናታንን ኣዶንያን ጦብያን ቶባዶንያን፡ ሌዋውያን ለኣኸ። ምስኦም ድማ ኤልሳማን ዮራምን ካህናት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ሌዋ​ው​ያ​ንን ሸማ​ያን፥ ነታ​ን​ያን፥ ዛባ​ድ​ያን፥ አሣ​ሄ​ልን፥ ሰሚ​ራ​ሞ​ትን፥ ዮና​ታ​ንን፥ አዶ​ን​ያ​ስን፥ ጦብ​ያን፥ ጦባ​ዶ​ን​ያ​ስን ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ካህ​ና​ቱን ኤሊ​ሳ​ማ​ንና ኢዮ​ራ​ምን ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም ጋር ሌዋውያንን ሸማያን፥ ነታንያን፥ ዝባድያን፥ አሣሄልን፥ ሰሚራሞትን፥ ዮናትንን፥ አዶንያስን፥ ጦብያን፥ ጦባዶንያን ሰደደ ከእነርሱም ጋር ካህናቱን ኤሊሳማንና ኢዮራምን ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱም ጋር ሌዋውያንን ሸማያን፥ ነታንያን፥ ዝባድያን፥ አሣሄልን፥ ሰሚራሞትን፥ ዮናትንን፥ አዶንያስን፥ ጦብያን፥ ጦባዶንያን ላከ ከእነርሱም ጋር ካህናቱን ኤሊሳማንና ኢዮራምን አብሮ ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኡንቱንቱና እትፐ ሌዋቱዋ ሻማእያ፥ ናታንያ፥ ዛባድያ፥ አሳሄላ፥ ሻምራሞታ፥ ዮናታና፥ አዶንያ፥ ጾቢያነ ጾባዶንያ የዴዳ፤ ቃይካ ቄሳቱ ዋ ኤልሻማአነ ዮራማ ኡንቱንቱና እትፐ ኪቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay unttunttunna ittippe Leewatuwaa Shamaa'iyaa, Nataaniyaa, Zabaadiyaa, Asaaheela, Shamiraamoota, Yoonataana, Adooniyaa, S'oobbiyaanne S'obaadooniyaa yeddeedda; k'aykka k'eesetuwaa Elishamaa'anne Yoraama unttunttunna ittippe kiitteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse isttara issife Leweta Shama7e, Nataniya, Zabaadiya, Asaheele, Shamiramoote, Yoonataane, Adoniyaasa, Xoobbiyanne Xobaadooniya yeddides; qasseka qeesetappe Elshamanne Iyoraame isttara issife kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢስታራ ኢሲፌ ሌዌታ ሻማኤ፥ ናታኒያ፥ ዛባዲያ፥ ኣሳሄሌ፥ ሻሚራሞቴ፥ ዮናታኔ፥ ኣዶኒያሳ፥ ጾቢያኔ ጾባዶኒያ ዬዲዴስ፤ ቃሴካ ቄሴታፔ ኤልሻማኔ ኢዮራሜ ኢስታራ ኢሲፌ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታራ ጉ ሌወታ ሻማያ፥ ናታና፥ ዛባዳ፥ አሳሄላ፥ ሳምራሞታ፥ ዮናታና፥ አዶንያሳ፥ ፆባነ ፆባዶና የድስ፤ ቃስ ኤንታራ ካህነታ ኤልሳማናነ እዮራማ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entara guutha Leeweta Shamaya, Naatana, Zabada, Asaheela, Samiramoota, Yoonataana, Adoniyaasa, Xoobanne Xobadoona yeddis; qassi entara kahineta Elsamaananne Iyoraama yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእነዚህም ጋር ጥቂት ሌዋውያን ነበሩ፤ ስማቸውም፦ ሸማያ፣ ነታንያ፣ ዝባድያ፣ አሣሄል፣ ሰሚራሞት፣ ዮናትን፣ አዶንያስ፣ ጦብያና ጦባዶንያ ነበር። ካህናቱ ደግሞ ኢሊሳማና ኢዮራም ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነርሱም ጋር ዘጠኝ ሌዋውያንና ሁለት ካህናት ነበሩ፤ ሌዋውያኑ ሸማዕያ፥ ነታንያ፥ ዘባድያ፥ ዐሣሄል፥ ሸሚራሞት፥ ይሖናታን፥ ኦዶኒያ፥ ጦቢያና ጦባዶኒያ ሲሆኑ ካህናቱ ደግሞ ኤሊሻማዕና ይሖራም ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስኣቶም ድማ እቶም ሌዋውያን፥ ሸማያ፥ ነታንያ፥ ዝባድያ፥ ኣሳሄል፥ ሰሚራሞት፥ ዮናትን፥ ኣዶንያስ፥ ጦብያ፥ ጦባዶንያን ነበሩ። ምስኣቶምውን እቶም ካህናት ኤሊሳማን ኢዮራምን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምሳታቶም ድማ ነቶም ሌዋውያን፡ ሸማዕያን ነታንያን ዘባድያን ዓሳሄልን ሸሚራሞትን ዮናታንን ኣዶንያን ጦብያን ጦብ ኣዶንያን፡ እቶም ሌዋውያን፡ ምሳታቶም ከኣ እቶም ካህናት፡ ኤሊሻማዕን ዮራምን፡ ሰደደ።