2 Chronicles 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልቡ ድማ ብመገዲ እግዚኣብሄር ተሓጐሰ፣ ነቲ በረኽትን ነቲ ቅዱሳት ኣእዋምን እውን ካብ ይሁዳ ወሰዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልቡም በእግዚአብሔር መንገድ ከፍ ከፍ አለ፤ የኮረብታውን መስገጃዎችና የማምለኪያ አፀዱንም ከይሁዳ አስወገደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልቡም በእግዚአብሔር መንገድ ከፍ ከፍ አለ፤ የኮረብታውን መስገጃዎችና የማምለኪያ ዐፀዱንም ከይሁዳ አስወገደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልቡም በጌታ መንገድ ላይ ለመመላለስ ድፍረት ነበረው፤ የኮረብታውን መስገጃዎችና የማምለኪያ ዐፀዱንም ከይሁዳ አስወገደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሳፌጸ መና ጎዳዉ ዎዛናፐ ኦያ አሳ ግዴዳ። ሄዋ ቦላንካ ጎይንያ ቃ ሳአቱዋነ አሼሮ ግያ ጾሳት ኤቃ ምስለቱዋ ይሁዳ ጋድያፐ ይሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoosaafees'e Med'inaa Godaw wozanaappe ootsiyaa asaa gideedda. Hewaa bollankka goynniyaa d'ok'k'a sa'atuwaanne Asheero giyaa s'oossatti eek'aa misiletuwaa Yihudaa gadiyaappe d'aysseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoosaafixey GODAAS wozinappe ooththiza as gidides; hessaththoka goynniza dhoqqasohotanne Asheero geetettiza eeqa xoossay misleta Yuhuda biittafe dhayssides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮሳፊጼይ ጎዳስ ዎዚናፔ ኦዛ ኣስ ጊዲዴስ፤ ሄሳካ ጎይኒዛ ቃሶሆታኔ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌታ ዩሁዳ ቢታፌ ይሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮሳፈፅ ጎዳስ ኩመ ዎዛናን ኦያ አስ። ቃ ጎይኖ በሳታነ አሼራ ጌተትያ ፆሰ ኤቃ ምስለታ ይሁዳ ቢታፈ ይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosaafexi Godaas kumetha wozanan oothiya asi. Dhoqa goyinno bessatanne Asheera geetetiya xoosse eeqa misileta Yihuda biittafe dhaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልቡም በእግዚአብሔር መንገድ የጸና ነበር፤ እንደዚሁም ማምለኪያ ኰረብታዎችንና የአሼራ ዐምዶችን ከይሁዳ አስወገደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ አገለገለ፤ ከዚህም በላይ በኰረብቶች ላይ የሚገኙትን የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችንና በይሁዳ የነበሩትን አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስሎች ሁሉ ደመሰሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልቡውን ብመንገዲ እግዚኣብሄር ልዕል ልዕል በለ፤ ነቲ ጣዖት ዘምልኹሉ ዝነበሩ ዀረብታታትን ንምስሊ ጣዖት ኣስታሮትንውን ካብ ይሁዳ ኣወገዶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልቡ ብመገድታት እግዚኣብሄር ምስ ተብዔ፡ ነቲ በረኽትን ኣስታርቴታትን ከኣ ካብ ይሁዳ ኣርሐቖ። |