2 Chronicles 17:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ልቡ ድማ ብመገዲ እግዚኣብሄር ተሓጐሰ፣ ነቲ በረኽትን ነቲ ቅዱሳት ኣእዋምን እውን ካብ ይሁዳ ወሰዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልቡም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ገድ ከፍ ከፍ አለ፤ የኮ​ረ​ብ​ታ​ውን መስ​ገ​ጃ​ዎ​ችና የማ​ም​ለ​ኪያ አፀ​ዱ​ንም ከይ​ሁዳ አስ​ወ​ገደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልቡም በእግዚአብሔር መንገድ ከፍ ከፍ አለ፤ የኮረብታውን መስገጃዎችና የማምለኪያ ዐፀዱንም ከይሁዳ አስወገደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልቡም በጌታ መንገድ ላይ ለመመላለስ ድፍረት ነበረው፤ የኮረብታውን መስገጃዎችና የማምለኪያ ዐፀዱንም ከይሁዳ አስወገደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሳፌጸ መና ጎዳዉ ዎዛናፐ ኦያ አሳ ግዴዳ። ሄዋ ቦላንካ ጎይንያ ቃ ሳአቱዋነ አሼሮ ግያ ጾሳት ኤቃ ምስለቱዋ ይሁዳ ጋድያፐ ይሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoosaafees'e Med'inaa Godaw wozanaappe ootsiyaa asaa gideedda. Hewaa bollankka goynniyaa d'ok'k'a sa'atuwaanne Asheero giyaa s'oossatti eek'aa misiletuwaa Yihudaa gadiyaappe d'aysseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyoosaafixey GODAAS wozinappe ooththiza as gidides; hessaththoka goynniza dhoqqasohotanne Asheero geetettiza eeqa xoossay misleta Yuhuda biittafe dhayssides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሳፊጼይ ጎዳስ ዎዚናፔ ኦዛ ኣስ ጊዲዴስ፤ ሄሳካ ጎይኒዛ ቃሶሆታኔ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌታ ዩሁዳ ቢታፌ ይሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮሳፈፅ ጎዳስ ኩመ ዎዛናን ኦያ አስ። ቃ ጎይኖ በሳታነ አሼራ ጌተትያ ፆሰ ኤቃ ምስለታ ይሁዳ ቢታፈ ይስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyosaafexi Godaas kumetha wozanan oothiya asi. Dhoqa goyinno bessatanne Asheera geetetiya xoosse eeqa misileta Yihuda biittafe dhaysis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልቡም በእግዚአብሔር መንገድ የጸና ነበር፤ እንደዚሁም ማምለኪያ ኰረብታዎችንና የአሼራ ዐምዶችን ከይሁዳ አስወገደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ አገለገለ፤ ከዚህም በላይ በኰረብቶች ላይ የሚገኙትን የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችንና በይሁዳ የነበሩትን አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስሎች ሁሉ ደመሰሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ልቡውን ብመንገዲ እግዚኣብሄር ልዕል ልዕል በለ፤ ነቲ ጣዖት ዘምልኹሉ ዝነበሩ ዀረብታታትን ንምስሊ ጣዖት ኣስታሮትንውን ካብ ይሁዳ ኣወገዶ።
Amharic Tigrinya 2011 ልቡ ብመገድታት እግዚኣብሄር ምስ ተብዔ፡ ነቲ በረኽትን ኣስታርቴታትን ከኣ ካብ ይሁዳ ኣርሐቖ።