2 Chronicles 17:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጥቓኡ ድማ ኣማስያ ወዲ ሲግሪ ነበረ፣ ንሱ ድማ ብፍታው ንእግዚኣብሄር ይስውእ ነበረ። ምስኡ ድማ ክልተ ሚእቲ ሽሕ ጀጋኑ ጀጋኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ር​ሱም በኋላ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ያ​ገ​ለ​ግል የዝ​ክሪ ልጅ ማስ​ያስ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ሁለት መቶ ሺህ ጽኑ​ዓን ኀያ​ላን ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእርሱም በኋላ በፈቃዱ ራሱን ለእግዚአብሔር የቀደሰ የዝክሪ ልጅ ዓማስያ፥ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእርሱም በኋላ በፈቃዱ ራሱን ለጌታ የቀደሰ የዝክሪ ልጅ ዓማስያ፥ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ ባረ ሸንያን ከሴዳ አማሳይ አ ካሊደ ደእያ ሄዘን ካፑዋ፤ እ ዚክራ ናኣ። አማሳያና 200,000 ምኖ ኦላንቻቱ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaw bare sheniyaan keseedda Amaasaayi Aa kaalliide de'iyaa heezzentso kaappuwaa; I Ziikira na'aa. Amaasaayaana 200,000 mino olanchchatuu de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe kaallidi GODAA oosos ba shenen bana aaththi immida Zikire naa Amaasiyara 200,000 mino olanchchati deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ካሊዲ ጎዳ ኦሶስ ባ ሼኔን ባና ኣ ኢሚዳ ዚኪሬ ና ኣማሲያራ 200,000 ሚኖ ኦላንቻቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳስ ባ ሸነን ባና ዱማይዳ ዝክራ ናአይ አማሳይ እያ ካልድ ደእያ ሄን ሀላቃ፤ እያራ ናምኡ ፄቱ ሙኩሉ ምኖ ኦላንቾት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaas ba shenen bana dummayida Zikira na7ay Amasayi iya kaallidi de7iya heedzantho halaqa; iyara nam7u xeetu mukulu mino olanchoti de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ ቀጥሎም ለእግዚአብሔር አገልግሎት በፈቃደኝነት ራሱን የሰጠው የዝክሪ ልጅ ዓማስያ ከሁለት መቶ ሺሕ ተዋጊዎች ጋር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከይሆሐናን ቀጥሎ በማዕርግ ሦስተኛ የሆነው የጦር መኰንን የዚክሪ ልጅ ዐማሥያ ነበር፤ በእርሱም ሥር ሁለት መቶ ሺህ ወታደሮች ነበሩ፤ እርሱም በገዛ ፈቃዱ ራሱን ለእግዚአብሔር አገልግሎት የለየ የጦር አዛዥ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብድሕሪኡ ሳልሳይ ዓማስያ ወዲ ዝክሪ ነበረ፤ ንሱ ድማ ኽልተ ሚእቲ ሽሕ ወታደራት ነበርዎ። ዓማስያ ንእግዚኣብሄር ከገልግል ርእሱ ዝወፈየ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕሪኡ ድማ እቲ ርእሱ ብፍታዉ ንእግዚኣብሄር ዝወፈየ ኣማስያ ወዲ ዚክሪ፡ ምስኡ ኸኣ ክልተ ሚእቲ ሽሕ ሓያላት ጀጋኑ፡