2 Chronicles 17:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጥቓኡ ድማ ኣማስያ ወዲ ሲግሪ ነበረ፣ ንሱ ድማ ብፍታው ንእግዚኣብሄር ይስውእ ነበረ። ምስኡ ድማ ክልተ ሚእቲ ሽሕ ጀጋኑ ጀጋኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱም በኋላ እግዚአብሔርን የሚያገለግል የዝክሪ ልጅ ማስያስ፥ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኀያላን ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም በኋላ በፈቃዱ ራሱን ለእግዚአብሔር የቀደሰ የዝክሪ ልጅ ዓማስያ፥ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱም በኋላ በፈቃዱ ራሱን ለጌታ የቀደሰ የዝክሪ ልጅ ዓማስያ፥ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ባረ ሸንያን ከሴዳ አማሳይ አ ካሊደ ደእያ ሄዘን ካፑዋ፤ እ ዚክራ ናኣ። አማሳያና 200,000 ምኖ ኦላንቻቱ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw bare sheniyaan keseedda Amaasaayi Aa kaalliide de'iyaa heezzentso kaappuwaa; I Ziikira na'aa. Amaasaayaana 200,000 mino olanchchatuu de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe kaallidi GODAA oosos ba shenen bana aaththi immida Zikire naa Amaasiyara 200,000 mino olanchchati deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ካሊዲ ጎዳ ኦሶስ ባ ሼኔን ባና ኣ ኢሚዳ ዚኪሬ ና ኣማሲያራ 200,000 ሚኖ ኦላንቻቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ ባ ሸነን ባና ዱማይዳ ዝክራ ናአይ አማሳይ እያ ካልድ ደእያ ሄን ሀላቃ፤ እያራ ናምኡ ፄቱ ሙኩሉ ምኖ ኦላንቾት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas ba shenen bana dummayida Zikira na7ay Amasayi iya kaallidi de7iya heedzantho halaqa; iyara nam7u xeetu mukulu mino olanchoti de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ ቀጥሎም ለእግዚአብሔር አገልግሎት በፈቃደኝነት ራሱን የሰጠው የዝክሪ ልጅ ዓማስያ ከሁለት መቶ ሺሕ ተዋጊዎች ጋር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከይሆሐናን ቀጥሎ በማዕርግ ሦስተኛ የሆነው የጦር መኰንን የዚክሪ ልጅ ዐማሥያ ነበር፤ በእርሱም ሥር ሁለት መቶ ሺህ ወታደሮች ነበሩ፤ እርሱም በገዛ ፈቃዱ ራሱን ለእግዚአብሔር አገልግሎት የለየ የጦር አዛዥ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብድሕሪኡ ሳልሳይ ዓማስያ ወዲ ዝክሪ ነበረ፤ ንሱ ድማ ኽልተ ሚእቲ ሽሕ ወታደራት ነበርዎ። ዓማስያ ንእግዚኣብሄር ከገልግል ርእሱ ዝወፈየ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪኡ ድማ እቲ ርእሱ ብፍታዉ ንእግዚኣብሄር ዝወፈየ ኣማስያ ወዲ ዚክሪ፡ ምስኡ ኸኣ ክልተ ሚእቲ ሽሕ ሓያላት ጀጋኑ፡ |